-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed long time ago than being humiliated everyday in front of the world!!
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
-
- Senior Member+
- Posts: 45803
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
I totally agree with you just one time because you said it intellectually honest but if you do not have a gut you are handicapped. This man killed two generals, arrested all Debretsion securities and fooling him with Issayas and others yet.....???
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
ጀንራል ሰዓረን የገደለው ጋላ አብይ አሀመድ መሆኑ የሚያረጋግጥ አስተማማኝ መረጃ ወጣ!!!
ይድረስ ለጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ
******************************************
አስቀድሜ ጥያቄዬ በጨዋነት በውስጥ መስመር እንዲደርስዎ አድርጌ ፍትህን ለማገዝ ብሞክር እርስዎ የመፅሐፍ ቅዱሱ የዳዊት - ኦሮዮንን መንገድ በመምረጥዎ በይፋ ለመፃፍ ተገድጃለሁ። አሁንም መረጃው እንዴት እሱ ጋር ደረሰ የሚለውን ውትወታ ትተው በማንኛውም መንገድ ቀጥተኛ ምላሽ ይስጡኝ !!
===================================
ጀነራል ሰዓረ ከመገደሉ ከሦስት ወራት በፊት ከእርስዎ ጋር ስለነበረው ከፍተኛ ውዝግ በተለይም እርስዎ የመከላከያ ቁልፍ መምሪያዎች በምክትሉ እንዲታዘዙ በማድረግዎ ጀነራል ሰዓረ እና ጀነራል ብርሃኑ ጁላ የተካረረ ፀብ እና አለመግባባት ውስጥ ገብተው እንደነበረ የሚክዱ አይመስለኝም። ይህንን ዛሬ ቢክዱ ህያው እግዚአብሔር ምስክሬ ነው ነገ በአደባባይ ያፍሩበታል።
ጀነራል ሰዓረ ከመሞቱ ከሁለት ሳምንታት ቀደም ብሎ የደህንነት ኃላፊ የነበረው ጀነራል አደም የመከላከያ ኢታማዦር ሹም ልሆን ነው ብሎ ቢሮውን ያን ጊዜ የአገር ውስጥ ደህንነት ኃላፊ ለነበረው ለደመላሽ እያስረከበ ነበር። እርስዎና ጀነራል ሰዓረ ከተቃቃሩበት ቀን ጀምሮ በሄዱበት ሁሉ ጀነራል ሰዓረን የቅርብ ጓደኛዎ አስመስለው ወደ ሚዲያ ይዘው እየመጡ ሲያሳዩአቸው፤ በርካታ ፎቶዎች አቅፈዋቸው እየተነሱ በሶሻል ሚዲያ ሲያስለቅቁ የተወሰኑ ሚስጥሮችን በጥንቃቄ ይዤ በእኔ ዙሪያ ላሉ የሰራ ባልደረቦቼ እና ጓደኞቼ እንዲያውቁት ሳደርግ ነበር።
በጥቅሉ ጀነራል ሰዓረ ከመገደላቸው ከሁለት ሳምንታት ቀደም ብሎ በላያቸው ላይ በሚስጥር የተሾመው ጀነራል አደም ከላይ እንደጠቀስኩት የደህንነት ቢሮውን እንዳስረከበ ልደብቅህ ቢሉት የማይደበቅ ሃቅ ነው። የኔ ጥያቄ ጀነራል አደም ሲሾም ጀነራል ሰዓረ ላይ ምን ወስናችሁ ነበር ? እንዲገደሉ ወይስ ሌላ ቦታ እንዲሾሙ ? ጀነራል አሳምነው ፅጌንስ እዚህ ውስጥ ምን አምጥቶ ባህርዳርን እና አዲስ አበባን አገናኛቸው ?
ይቀጥላል ?
-
- Senior Member
- Posts: 11365
- Joined: 29 May 2013, 22:00
Re: If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
These are cursedarteran- banda's descendants and Amharu implants, thus they have no manly Tigrean genes in them, ergo they like to be mistreated by a fa'gat like Meshrefet coz they think it is erotic and aphrodisiac.
" Ye Amara Mekuwanint ende kebt sinedu, Ejie AlseTim Ale, ae'nd Ye Tigre Wendu"….. Endaltebale midget maxit qeledebin adel
" Ye Amara Mekuwanint ende kebt sinedu, Ejie AlseTim Ale, ae'nd Ye Tigre Wendu"….. Endaltebale midget maxit qeledebin adel
Last edited by Abdelaziz on 17 Nov 2019, 03:17, edited 1 time in total.
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
Halafi Mengedi, the humiliation and dehumanization of TPLF leaders and Tigrians by Abiy Ahmed will intensify in the coming days. This is just the beginning!!
Just wait and see!!
Just wait and see!!
Halafi Mengedi wrote: ↑17 Nov 2019, 03:12I totally agree with you just one time because you said it intellectually honest but if you do not have a gut you are handicapped. This man killed two generals, arrested all Debretsion securities and fooling him with Issayas and others yet.....???
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
ክአብይ አህመድ “እርካብና መንበር” ከሚለው መጽሃፍ በገጽ 38 ላይ እንዲህ ይላል፡-
“ሰዎች ራስ ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው። የሚፈልጉትን እያሳየህ ወደ ምትፈልገው ስፍራ ውሰዳቸውና ጣላቸው። ከዚያም “በሬ ሆይ! ሳሩን አይተህ ገደሉን ሳታይ የሚለውን ተረት ተርትባቸው። ይህን መሰሉ ለዘብተኛ የኃይል አጠቃቀም ዘዴ ሰላም ሳይበጠበጥ ህዝብም ሳያጉረመርም የተደላደለ ስልጣን ባለቤት ለመሆን ያግዛል።”
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
Humiliation of Tigrians leaders by their former POW in front of the world!!
-
- Senior Member+
- Posts: 20581
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
Re: If I was as Powerful as TPLF and its Leaders, I would have Neutralized Abiy Ahmed than being humiliated everyday ...
“Woyanus-is-dead” was right. Maxi true color is coming out. The next few weeks Maxi will intensify his agame crying to highest level.
ከወደቁ በሆላመፈራገጥ ለመመላላጥ እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ::
ወያኔ ፖወርፋል ብሎ የሚያምን በሌለ ፕሮፖጋንዳ የተጎጠረ እጋሜ ብቻ ነው::
Shame on you. አማራ ነኝ አልክ? አንተን ብሎ አማራ
ከወደቁ በሆላመፈራገጥ ለመመላላጥ እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ::
ወያኔ ፖወርፋል ብሎ የሚያምን በሌለ ፕሮፖጋንዳ የተጎጠረ እጋሜ ብቻ ነው::
Shame on you. አማራ ነኝ አልክ? አንተን ብሎ አማራ