Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 8535
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by Digital Weyane » 17 Nov 2019, 16:05

ዑጉም አብይ የማንንም ጭቃ ሰብስቦ ተጫወተብን! :evil:

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9914
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by DefendTheTruth » 17 Nov 2019, 18:06

DefendTheTruth wrote:
16 Nov 2019, 16:34
Ejersa wrote:
16 Nov 2019, 10:10
በፎቶው ላይ እንደሚታየው የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በአንድ የውሳኔ ሃሳብ ላይ ድምፅ እየሰጡ እንደሆነ መገመት ይችላል። ይሁን እንጂ ለግማሽ ሰዓት ያህል መረጃዎችን ሳነፈንፍ ከቆየሁ በኋላ አጀንዳው ንና ኮሚቴው ያስተላለፈው ውሳኔን አስመልክቶ መረጃ ደርሶኛል። የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እያካሄደ ባለው ስብሰባ በ3 ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። 1ኛ) የኢህአዴግ ውህደት የውይይቱ አጀንዳ ይሁን-አይሁን በሚለው ላይ፣ 2ኛ) የኢህአዴግ ውህደት አስፈላጊ ነው ወይስ አይደለም በሚለው ላይ እና 3ኛ) ከውህደቱ በኋላ ፓርቲው የሚመራበት ፕሮግራም ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል። በዚህ መሠረት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የኢህአዴግ ውህደት በአጀንዳነት እንዲያዝ ድምፅ ሰጥቷል። ከታች በምስሉ ላይ እንደሚታየው ዶ/ር ደብረፂዮንን ጨምሮ የህወሓት አመራሮች የኢህአዴግ ውህደት የመወያያ አጀንዳ መሆን የለበትም በሚል ተቃውመዋል። ሆኖም ግን የሥራ አስፈፃሚው ኮሚቴው በአብላጫ ድምፅ በውህደቱ ላይ ለመወያየት ወስኗል። ይህን ተከትሎ ኮሚቴው የኢህአዴግ ውህደት አስፈላጊ ነው ወይስ አይደለም በሚለው ላይ መወያየት ጀምሯል። በ2ኛው አጀንዳ ላይ ምንአልባት ከምሳ ሰዓት በፊት ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። እስካሁን ድረስ ሲያራምድ ከነበረው አቋም አንፃር ህወሓት "የኢህአዴግ ውህደት አስፈላጊ አይደለም" የሚል አቋም ያራምዳል ተብሎ ይጠበቃል። በደረሰኝ መረጃ መሠረት 2ኛውን አጀንዳ የተቃወሙት ሰብሰባውን ለቅቀው ይወጣሉ። የውህደቱን አስፈላጊነት ያልተቀበለ ድርጅት ከውህደቱ በኋላ ፓርቲው ስለሚከተለው ፕሮግራምና አቅጣጫ ላይ የሚወያይበት ምክንያት የለም። በዚህ መሠረት በተለይ ህወሓት ከሰዓታት በኋላ ኢህአዴግን ለቅቆ ይወጣል ማለት ነው።
Is the guy next to Ato Gedu Andergachaw (on his left side) obbo Lemma Megerssa? I just couldn't tell with 100% certainity if it is he.
I logged in today to see if there was an answer to my question here and found none. Still I am interested to know why Obbo Lemma Megersa was sort of raising his hands half-heatedly?

I am just curious to know what happened to this guy lately?

Digital Weyane
Member+
Posts: 8535
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by Digital Weyane » 17 Nov 2019, 18:54

ሁገ መንግስታችን ዩከበር ነው ኡኡኡያልን ያለነው።

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12662
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by Fiyameta » 17 Nov 2019, 19:24

Digital Weyane wrote:
17 Nov 2019, 18:54
ሁገ መንግስታችን ዩከበር ነው ኡኡኡያልን ያለነው።
:oops: :oops: :oops:

Selam/
Senior Member
Posts: 11840
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by Selam/ » 17 Nov 2019, 23:37

Do you want to see his armpit or what? Showing his pointy finger would suffice.
DefendTheTruth wrote:
17 Nov 2019, 18:06
I logged in today to see if there was an answer to my question here and found none. Still I am interested to know why Obbo Lemma Megersa was sort of raising his hands half-heatedly?

I am just curious to know what happened to this guy lately?


pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by pushkin » 18 Nov 2019, 00:59

Please wait, video is loading...
Fiyameta wrote:
18 Nov 2019, 00:47
:oops: :oops: :oops: :oops:

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by pushkin » 18 Nov 2019, 01:31

TPLF to assume power agan where? they are not even going to have a seat in the tiny kilil let alone in Ethiopia. Did you get the meaning of game over?
pushkin wrote:
18 Nov 2019, 00:59
Please wait, video is loading...
Fiyameta wrote:
18 Nov 2019, 00:47
:oops: :oops: :oops: :oops:


Digital Weyane
Member+
Posts: 8535
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by Digital Weyane » 18 Nov 2019, 04:34

The money dictator Abiy will give to Tigray is not even enough to buy whiskey for our TPLF leaders. I say lets start Salsay Weyane, or Weyane III. :evil: :evil:


Digital Weyane
Member+
Posts: 8535
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by Digital Weyane » 20 Nov 2019, 00:42

ዳውን ዳውን ኢህአዴግ !
ዳውን ዳውን ኢህአዴግ !
ዳውን ዳውን ኢህአዴግ !


Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by Ejersa » 20 Nov 2019, 13:33

Please wait, video is loading...


DefendTheTruth
Member+
Posts: 9914
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by DefendTheTruth » 29 Nov 2019, 17:52

DefendTheTruth wrote:
17 Nov 2019, 18:06
DefendTheTruth wrote:
16 Nov 2019, 16:34
Ejersa wrote:
16 Nov 2019, 10:10
በፎቶው ላይ እንደሚታየው የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በአንድ የውሳኔ ሃሳብ ላይ ድምፅ እየሰጡ እንደሆነ መገመት ይችላል። ይሁን እንጂ ለግማሽ ሰዓት ያህል መረጃዎችን ሳነፈንፍ ከቆየሁ በኋላ አጀንዳው ንና ኮሚቴው ያስተላለፈው ውሳኔን አስመልክቶ መረጃ ደርሶኛል። የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እያካሄደ ባለው ስብሰባ በ3 ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። 1ኛ) የኢህአዴግ ውህደት የውይይቱ አጀንዳ ይሁን-አይሁን በሚለው ላይ፣ 2ኛ) የኢህአዴግ ውህደት አስፈላጊ ነው ወይስ አይደለም በሚለው ላይ እና 3ኛ) ከውህደቱ በኋላ ፓርቲው የሚመራበት ፕሮግራም ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል። በዚህ መሠረት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የኢህአዴግ ውህደት በአጀንዳነት እንዲያዝ ድምፅ ሰጥቷል። ከታች በምስሉ ላይ እንደሚታየው ዶ/ር ደብረፂዮንን ጨምሮ የህወሓት አመራሮች የኢህአዴግ ውህደት የመወያያ አጀንዳ መሆን የለበትም በሚል ተቃውመዋል። ሆኖም ግን የሥራ አስፈፃሚው ኮሚቴው በአብላጫ ድምፅ በውህደቱ ላይ ለመወያየት ወስኗል። ይህን ተከትሎ ኮሚቴው የኢህአዴግ ውህደት አስፈላጊ ነው ወይስ አይደለም በሚለው ላይ መወያየት ጀምሯል። በ2ኛው አጀንዳ ላይ ምንአልባት ከምሳ ሰዓት በፊት ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። እስካሁን ድረስ ሲያራምድ ከነበረው አቋም አንፃር ህወሓት "የኢህአዴግ ውህደት አስፈላጊ አይደለም" የሚል አቋም ያራምዳል ተብሎ ይጠበቃል። በደረሰኝ መረጃ መሠረት 2ኛውን አጀንዳ የተቃወሙት ሰብሰባውን ለቅቀው ይወጣሉ። የውህደቱን አስፈላጊነት ያልተቀበለ ድርጅት ከውህደቱ በኋላ ፓርቲው ስለሚከተለው ፕሮግራምና አቅጣጫ ላይ የሚወያይበት ምክንያት የለም። በዚህ መሠረት በተለይ ህወሓት ከሰዓታት በኋላ ኢህአዴግን ለቅቆ ይወጣል ማለት ነው።
Is the guy next to Ato Gedu Andergachaw (on his left side) obbo Lemma Megerssa? I just couldn't tell with 100% certainity if it is he.
I logged in today to see if there was an answer to my question here and found none. Still I am interested to know why Obbo Lemma Megersa was sort of raising his hands half-heatedly?

I am just curious to know what happened to this guy lately?
There was a reason behind the half-heartedly raising of his tinny hands. Guud iko new zendero!

Lencho Leta Lemma Gobez new selew, yemeyadergewun ata meselegn.

https://amharic.voanews.com/a/lemma-int ... 86743.html

Ato Lemma, ኢትዮጵያ ሱስ ናት የት ገባ?

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9914
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ሰበር ዜና: ዛሬ ህወሓት ኢህአዴግን ለቆ ይወጣል!!!!

Post by DefendTheTruth » 03 Dec 2019, 14:55

It is in fact more than a puzzle to here Obbo Lemma Megersa speak in such an eloquont and statemanly way and turn around and clami the interview he recently gave to VOA.

He spoke the following before some months.

https://www.facebook.com/sabsibjimm/vid ... 193178115/

There must have been some influence on him (external or internal) to turn and make the following views in the voa interview.

https://amharic.voanews.com/a/lemma-int ... 86743.html

Post Reply