Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሀገር ሲዘርፍ የኖረ የፍርድ ቀን ሀገር ሊያፈርስ ይሮጣል! (የሰነድ ማስረጃ)

Post by Ejersa » 13 Nov 2019, 19:39


ከውስጥ አዋቂዎቸ በደረሰኝ የሰነድ ማስረጃ መሰረት ከላይ በተጠቀሰው የዘረፋ ተግባር የተሰማሩት ሰዎች በሙሉ የትግራይ ተወላጆች ናቸው። ከታች ያለው በአፋር ክልል የአብዓላ ወረዳ የኢንቨስትመንት ፍቃድ በማውጣት የግንባታ ዕቃዎችን ከቀረጥ ነፃ በማስገባት የህገወጥ ንግድ ሲያከናውኑ የነበሩ ባለሃብቶች/ድርጅቶች ስም ዝርዝር ነው።


በዝርዝሩ ውስጥ የተጠቀሱት 40 ሰዎች በሙሉ የትግራይ ክልል ተወለጆች ናቸው። ከእነዚህ ውስጥ 32አቱ የኢንቨስትመንት ፍቃድ ያላቸው ሲሆን 19 ደግሞ “TIN Number” አላቸው። ስለዚህ 21 ሰዎች ያለ “TIN Number” እንዲሁም 8 ሰዎች ያለ ኢንቨስትመንት ፍቃድ፣ 3 ሰዎች ደግሞ TIN Number ሆነ የኢንቨስትመንት ፍቃድ ሳይኖራቸው በአብዓላ ወረዳ ኢንተርናሽናል ሆቴል እንገነባለን በሚል ከቀረጥ ነፃ ብረታ ብረትና የግንባታ ዕቃዎች ከቀረጥ ነፃ እያስገቡ ሲነግዱ የነበሩ ሰዎች ናቸው። ዛሬ በመቀሌ የተቃውሞ ሰልፍ ያካሄዱት እንዲህ ያሉ ሀገር ሲዘርፉ የነበሩና ከእነሱ ጋር የጥቅም ትስስር የነበራቸው ሰዎች ናቸው። በእርግጥ ሀገር ሲዘርፉ የነበሩ ሌቦች ፍትህና ተጠያቂነት ሲመጣ ሀገር ለማፍረስ ይሞክራሉ። ይህንንም በዛሬው ዕለት በተግባር አረጋግጠዋል።