የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ዛሬ በአብይ አመድ በሚመራው የኦሮሚያ ቅኝ ገዥ ጦር ላይ በደቡብ ምዕራብ በወሰደው ርምጃ 30 መግደሉ ተዘግቧል፡፡
ቄሮ ቢልሱማ ኦሮሞ ወሳኝ የተባሉ ጥሪዎችን ለኦሮሞ ፖለቲካ አካላትና ባለሀብቶች አቅርቧል፡፡ በተለይ ኦነግ ከኦፒዲኦ ጋር የተጣመረበትን ጋዲሣ ኦጋንሣ መውጣት እንዳለበት ተቀምጧል፡፡
የአምቦ፣ ጂማና ነቀምቴ ዩንበርሲቲ ተማሪዎች በአማራ ክልል ያሉ የኦሮሞ ተማሪዎች ወደ ኦሮሚያ ዩኒበርሲቲዎች እስኪመለሱ ትምህርት እንዲቋረጥ ወስነዋል ተብላል፡፡