ለጥቂት ግለኞች ( ስብሓታውያን ) ሲባል በየክልሉ የተበተኑ ንፁሀን ተጋሩን አደጋ ላይ እሚጥል የድጅታል ካድሬዋች መርዛም መልእክቶችን እያየን በዝምታ መታዘብ በቁምህ ከመሞት አይተናነስም እና ይብቃቹህ ልንላቸው ይገባል።የፌደራል መንግሥት ይህንን ልፍአተይ የተባለውን በህዝቦች መካከል ፀብና እልቂት እንዲነሳ በተደጋጋሚ በትግራይ ቴሌቭዥን እየቀረበ መልኩ ሳይታይ ቃለ መጠየቅ እንደሚያደርግ ሁሉም ያውቃል ስለዚህ ለፍርድ የማቅረብ ሃላፊነት አለበት"
ይአክል ! !
አክቲቭስት አበበ ተስፋይ
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39