Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

በምዕራብ ወለጋ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ [DW]

Post by Revelations » 04 Nov 2019, 21:45

Please wait, video is loading...

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: በምዕራብ ወለጋ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ [DW]

Post by Zreal » 04 Nov 2019, 21:53

በወለጋ ከፍተኛ ጦርነት እየተካሄደ ነው!!

ከሀሙስ ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት ድረስ የዘለቀው ውጊያ በምዕራብ ወለጋ ዞን የቤጊ እና ቆንዳላ ወረዳዎች በኮማንደር ጃል ማሮ ሰራዊት እና በኦህዴድ ጦር መካከል ከፍተኛ ውጊያ እየተካሄደ ነው።

ጊዳሚ ወረዳ ኮቦር በምትሰኝ አካባቢና በሃሮ ዲማ በተባለ አካባቢ በኮማንደር ጃል ማሮ እና በኦህዴድ የታጠቁ ኃይሎች መካከል ከፍተኛ የሆነ የተኩስ ልውውጥ ስደረግ አምሽተዋል።



Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: በምዕራብ ወለጋ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ [DW]

Post by Revelations » 04 Nov 2019, 22:20

Please wait, video is loading...

Digital Weyane
Member+
Posts: 8489
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በምዕራብ ወለጋ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ [DW]

Post by Digital Weyane » 05 Nov 2019, 01:43

አይዞአችሁ፣ የወያኔ ልኡላዊ ሰላም አስከባሪ ሃይል ዩናይትድ ኔሽንስ ወክሎ በቅርቡ ከአክሱም ሆቴል ተነስቶ ወደ ምዕራብ ወለጋ ሊያቀና ነው። ህመማችሁ ህመማችን፤ ቹግራችሁ ቹግራችን፣ ስቃያችሁ ስቃያችን፣ ቁጭታችሁ ቁጭታችን ነውና ሁሌም ከጎናችሁ ነን።

Post Reply