Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33713
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Member
- Posts: 486
- Joined: 15 Mar 2019, 20:33
Re: በምዕራብ ወለጋ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ [DW]
በወለጋ ከፍተኛ ጦርነት እየተካሄደ ነው!!
ከሀሙስ ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት ድረስ የዘለቀው ውጊያ በምዕራብ ወለጋ ዞን የቤጊ እና ቆንዳላ ወረዳዎች በኮማንደር ጃል ማሮ ሰራዊት እና በኦህዴድ ጦር መካከል ከፍተኛ ውጊያ እየተካሄደ ነው።
ጊዳሚ ወረዳ ኮቦር በምትሰኝ አካባቢና በሃሮ ዲማ በተባለ አካባቢ በኮማንደር ጃል ማሮ እና በኦህዴድ የታጠቁ ኃይሎች መካከል ከፍተኛ የሆነ የተኩስ ልውውጥ ስደረግ አምሽተዋል።
ከሀሙስ ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት ድረስ የዘለቀው ውጊያ በምዕራብ ወለጋ ዞን የቤጊ እና ቆንዳላ ወረዳዎች በኮማንደር ጃል ማሮ ሰራዊት እና በኦህዴድ ጦር መካከል ከፍተኛ ውጊያ እየተካሄደ ነው።
ጊዳሚ ወረዳ ኮቦር በምትሰኝ አካባቢና በሃሮ ዲማ በተባለ አካባቢ በኮማንደር ጃል ማሮ እና በኦህዴድ የታጠቁ ኃይሎች መካከል ከፍተኛ የሆነ የተኩስ ልውውጥ ስደረግ አምሽተዋል።
-
- Senior Member+
- Posts: 33713
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: በምዕራብ ወለጋ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ [DW]
Please wait, video is loading...
-
- Member+
- Posts: 8489
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: በምዕራብ ወለጋ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ [DW]
አይዞአችሁ፣ የወያኔ ልኡላዊ ሰላም አስከባሪ ሃይል ዩናይትድ ኔሽንስ ወክሎ በቅርቡ ከአክሱም ሆቴል ተነስቶ ወደ ምዕራብ ወለጋ ሊያቀና ነው። ህመማችሁ ህመማችን፤ ቹግራችሁ ቹግራችን፣ ስቃያችሁ ስቃያችን፣ ቁጭታችሁ ቁጭታችን ነውና ሁሌም ከጎናችሁ ነን።