-
- Member
- Posts: 104
- Joined: 04 Oct 2019, 15:08
-
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Re: ጠ/ሚ ዐብይ ከተጠቂዮች ጎን ሳይቆም ከአጥቂዮች ጎን ተሰልፏል። እስክንድር ነጋ
እኔን ያልገባኝ ነገር እኮ ። ታድያ ምን አባህ ታመጣለህ። አባይ ከኦሮሞ ጋራ ተስለፈ እሺ ምን ታመጣለህ። የምታመጣውን አምጣ ። አብይ አንተ ባልከው አይደለም የሚመራው ። እሱ የራሱ ጭንቅላት አለው ። ኢትዬዽያን ለመብራት ከፈለግህ አንተ እራስ ህ በስልጣን ኮርቻ ላይ ለመቀመጥ ለምርጫ ተዘጋጅ ። ያለዝያ አትጃጃል
እኔ የምመክረው የቡዳዎች ሁን ፍርድ ። መጀመሪያ ክልልህን በደንብ አደራጅተህ ምራ ፤ከዚህ ሲያዩ በአጠቃላይ ፈደራልን እንድትመራ ይለቁልሀል።
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: ጠ/ሚ ዐብይ ከተጠቂዮች ጎን ሳይቆም ከአጥቂዮች ጎን ተሰልፏል። እስክንድር ነጋ
ጅል አይሙት እንዲያጫውት አሉ!!!
The PM is the leader of the country not only Oromo. When the people, he claims, he lead are in danger, he need to take action. If he failed on his duties, he need to be held accountable.
The PM is the leader of the country not only Oromo. When the people, he claims, he lead are in danger, he need to take action. If he failed on his duties, he need to be held accountable.
Ethoash wrote: ↑04 Nov 2019, 15:33እኔን ያልገባኝ ነገር እኮ ። ታድያ ምን አባህ ታመጣለህ። አባይ ከኦሮሞ ጋራ ተስለፈ እሺ ምን ታመጣለህ። የምታመጣውን አምጣ ። አብይ አንተ ባልከው አይደለም የሚመራው ። እሱ የራሱ ጭንቅላት አለው ። ኢትዬዽያን ለመብራት ከፈለግህ አንተ እራስ ህ በስልጣን ኮርቻ ላይ ለመቀመጥ ለምርጫ ተዘጋጅ ። ያለዝያ አትጃጃል
እኔ የምመክረው የቡዳዎች ሁን ፍርድ ። መጀመሪያ ክልልህን በደንብ አደራጅተህ ምራ ፤ከዚህ ሲያዩ በአጠቃላይ ፈደራልን እንድትመራ ይለቁልሀል።
-
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Re: ጠ/ሚ ዐብይ ከተጠቂዮች ጎን ሳይቆም ከአጥቂዮች ጎን ተሰልፏል። እስክንድር ነጋ
ምን እያልክ ነው
አባይ የኦሮሞ ብቻ ንጉስ እንደሆነማ አምኜልሀለው
የምልህ ያለሁት እኮ ምናባህ ታመጣለህ አባይ እልም ያለ ኦሮሞ ቢሆንስ ምን ታመጣለህ።
የምታመጣው ተሀምር አለ። ከሌለ ልባችንን አታውልቀው በለቅሶህ
-
- Member
- Posts: 104
- Joined: 04 Oct 2019, 15:08