-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
The website was down and now it's back!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Re: This is trending!
አንተ የመንጋ እበት።
ስባተኛ ንጉሳችን እኮ ለቅሶ ደራሽ አይደለም ። አማራዎቹ አርፈው መቀመጥ አለባቸው በየሚድያው ተንኮልና ጦርነት እየቀስቀሱ ሲሞቱ ማልቀስ ። ለምን ለቅሶ አልደርሱንም ብሎ ማኩረፍ ምን ይሉታል።
አብያችን ለግሙዝ፤ ለቅማንት ፤ ለረያ እና ለአርጎባም ለቅሶ ገና ይደርሳቸዋል አላደረስም ብሎት ነው። እስቲ የዛን ግዜ ምን እንደምትል እስማለሁ። እስከዚያው ደና አርገህ ነገር ቆስቁስ ። ከዚያ ደና አርጎ ሲገባልህ ለቅሶ እንደልማደህ ትቀመጣለህ። ወይ ውንድ አይደለም እንደውንዶቹ በጀግንነት አተዋጋ። ውይ እንደሴቶቹ አቅምህን አውቀህ አፍህን አትዘጋ ግድ የለም ቄሮ ይዘጋልሀል
ስባተኛ ንጉሳችን እኮ ለቅሶ ደራሽ አይደለም ። አማራዎቹ አርፈው መቀመጥ አለባቸው በየሚድያው ተንኮልና ጦርነት እየቀስቀሱ ሲሞቱ ማልቀስ ። ለምን ለቅሶ አልደርሱንም ብሎ ማኩረፍ ምን ይሉታል።
አብያችን ለግሙዝ፤ ለቅማንት ፤ ለረያ እና ለአርጎባም ለቅሶ ገና ይደርሳቸዋል አላደረስም ብሎት ነው። እስቲ የዛን ግዜ ምን እንደምትል እስማለሁ። እስከዚያው ደና አርገህ ነገር ቆስቁስ ። ከዚያ ደና አርጎ ሲገባልህ ለቅሶ እንደልማደህ ትቀመጣለህ። ወይ ውንድ አይደለም እንደውንዶቹ በጀግንነት አተዋጋ። ውይ እንደሴቶቹ አቅምህን አውቀህ አፍህን አትዘጋ ግድ የለም ቄሮ ይዘጋልሀል
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
“ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ ” ጃዋር መሐመድን በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ለመክሰስ ጥረት እያደረጉ የሚገኙት ኢትዮጵያዊ
_________________________________________
ጃዋር መሐመድን በፍርድ አደባባይ ለማቆም በርካታ ኢትዮጵያዊያን ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። ከነዚህም መካከል ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ ተጠቃሽ ናቸው።
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያዊው ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ የቀረበለትን ”የኦሮሚያ ጭፍጨፋ“ ሰነድ ዙሪያ ለመወያየት የፊታችን ረቡዕ በብራሰልስ ሰብሰባ ጠርቷል።
ምክር ቤቱ በጽሁፍ እና ምስል ማስረጃነት የቀረበለትን የሰሞኑን የኦሮሚያ ግድያ በቃል ለመስማት ሰነዱን አዘጋጅተው ያስገቡትን ዶ/ር ፍሰሃ መሃሪን እንደሚያደምጥ ታውቋል።
የአውሮፓ ህብረት በየትኛውም የዓለም ክፍል በንጹሃን ላይ ጭፍጨፋ የፈጸሙ መንግስታት እና ግለሰቦችን ለዓለም አቀፋዊ ፍርድ የማቅረብ ተልዕኮ ያለው እንደመሆኑ በኢትዮጵያ ጉዳይ የቀረበለትን ሰነድ አጣርቶ ከተመለከተ በኋላ ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ ተሳትፎ እንደነበራቸው የተጠቀሱትን አክቲቪስት ጃዋር መሐመድን ለፍርድ የማቅረብ ሥራ እንዲሚሰራ በሰነዱ ላይ ተቀምጧል።
ዶ/ር መሃሪ ፍሰሃ ለህብረቱ ም/ቤት ያስገቡት ሰነድ ከሰሞኑ በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን ላይ የተፈጸሙትን አስነዋሪ የግዲያ ወንጀሎችን የያዘ ጽሁፍ ሲሆን በተጨማሪም ግድያዎቹ እንዴት እንደተፈጸሙ የሚያሳዩ ፎቶዎች እና ተንቀሳቃሽ ምስሎች ይገኙበታል።
ዶክተር መሃሪ በግፍ ለተገደሉት ንጹሃን ፍትህን ለማስገኘትና ገዳዮችን በፍርድ አደባባይ ለማቆም የጀመሩትን እንቅስቃሴ ኢትዮጵያዊያን በያሉበት ሆነው እንዲደግፉ ጥሪ ቀርቧል።
ዶ/ር መሃሪ ፍስሃ ትውልዳቸው ድሬድዋ ከተማ ከተማ ሲሆን በአሁን ሰዓት ነዋሪነታቸው አየርላንድ ደብሊን ነው፡፡ በ30ዎቹ አጋማሽ የሚገኙት እኚህ ኢትዮጵያዊ በትምህርታቸው የ8 ማስተርስ እና የ3 ዶክትሬት ዲግሪዎች ባለቤት ናቸው፡፡ በቅርቡ የአየርላንድ መንግስት እኚህን ወጣት ምሁር "የአየርላንድ ዓለም አቀፍ የሰላም አምባሳደር" እና የአገሪቱ ከፍተኛ መንግስታዊ ተቋም ዳይሬክተር በማድረግ ሹሟቸዋል
_________________________________________
ጃዋር መሐመድን በፍርድ አደባባይ ለማቆም በርካታ ኢትዮጵያዊያን ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። ከነዚህም መካከል ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ ተጠቃሽ ናቸው።
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያዊው ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ የቀረበለትን ”የኦሮሚያ ጭፍጨፋ“ ሰነድ ዙሪያ ለመወያየት የፊታችን ረቡዕ በብራሰልስ ሰብሰባ ጠርቷል።
ምክር ቤቱ በጽሁፍ እና ምስል ማስረጃነት የቀረበለትን የሰሞኑን የኦሮሚያ ግድያ በቃል ለመስማት ሰነዱን አዘጋጅተው ያስገቡትን ዶ/ር ፍሰሃ መሃሪን እንደሚያደምጥ ታውቋል።
የአውሮፓ ህብረት በየትኛውም የዓለም ክፍል በንጹሃን ላይ ጭፍጨፋ የፈጸሙ መንግስታት እና ግለሰቦችን ለዓለም አቀፋዊ ፍርድ የማቅረብ ተልዕኮ ያለው እንደመሆኑ በኢትዮጵያ ጉዳይ የቀረበለትን ሰነድ አጣርቶ ከተመለከተ በኋላ ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ ተሳትፎ እንደነበራቸው የተጠቀሱትን አክቲቪስት ጃዋር መሐመድን ለፍርድ የማቅረብ ሥራ እንዲሚሰራ በሰነዱ ላይ ተቀምጧል።
ዶ/ር መሃሪ ፍሰሃ ለህብረቱ ም/ቤት ያስገቡት ሰነድ ከሰሞኑ በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን ላይ የተፈጸሙትን አስነዋሪ የግዲያ ወንጀሎችን የያዘ ጽሁፍ ሲሆን በተጨማሪም ግድያዎቹ እንዴት እንደተፈጸሙ የሚያሳዩ ፎቶዎች እና ተንቀሳቃሽ ምስሎች ይገኙበታል።
ዶክተር መሃሪ በግፍ ለተገደሉት ንጹሃን ፍትህን ለማስገኘትና ገዳዮችን በፍርድ አደባባይ ለማቆም የጀመሩትን እንቅስቃሴ ኢትዮጵያዊያን በያሉበት ሆነው እንዲደግፉ ጥሪ ቀርቧል።
ዶ/ር መሃሪ ፍስሃ ትውልዳቸው ድሬድዋ ከተማ ከተማ ሲሆን በአሁን ሰዓት ነዋሪነታቸው አየርላንድ ደብሊን ነው፡፡ በ30ዎቹ አጋማሽ የሚገኙት እኚህ ኢትዮጵያዊ በትምህርታቸው የ8 ማስተርስ እና የ3 ዶክትሬት ዲግሪዎች ባለቤት ናቸው፡፡ በቅርቡ የአየርላንድ መንግስት እኚህን ወጣት ምሁር "የአየርላንድ ዓለም አቀፍ የሰላም አምባሳደር" እና የአገሪቱ ከፍተኛ መንግስታዊ ተቋም ዳይሬክተር በማድረግ ሹሟቸዋል
-
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Re: This is trending!
ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ sound Eritrean anyhow does ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ will take responsibility if mama Ethiopia become failed state..
this is very simple logic take out the leader and the power vacuum will be formed to be filled by hooliganism... if u think 77 death is to high then wait what will happened when the power vacuum happened .. why not ask Somalia why not ask Syria why not ask Iraq and Libya in all case the same thing happened their main power force taken out and power vacuum created ..
አንድ ሺህ የጎበዝ አለቃ ይፈጠራል ። ታድያ ከእነዚህ ሺህ የጎበዝ አልቃ ማነው ያገኛትን ትንሽ ስልጣን አሳልፎ የሚስጠው ።። አንድ ሺህ እሳት ያስነሳሉ በተሀምርም አናቆመውም ።በዚህ ላይ እነዚህ ትንንሽ ንጉሶች ስልጣንን ይቀምሳሉ ገንዝብ እንደልባቸው ያገኛሉ ሴት በሽ ነው ። ትድያ ከዚህ ገነት ነው ወርዳቹሁ ወድ ድህነታቹሁ ሄዱ የምትሏቸው እያንዳንዱ የጎበዝ አለቃ የራሱን ስፈር ላለመልቀቅ የሞት የሽረት ጦርነት ይጀምራል ይህ ነው ታዳይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ የሚሆነው።
this is very simple logic take out the leader and the power vacuum will be formed to be filled by hooliganism... if u think 77 death is to high then wait what will happened when the power vacuum happened .. why not ask Somalia why not ask Syria why not ask Iraq and Libya in all case the same thing happened their main power force taken out and power vacuum created ..
አንድ ሺህ የጎበዝ አለቃ ይፈጠራል ። ታድያ ከእነዚህ ሺህ የጎበዝ አልቃ ማነው ያገኛትን ትንሽ ስልጣን አሳልፎ የሚስጠው ።። አንድ ሺህ እሳት ያስነሳሉ በተሀምርም አናቆመውም ።በዚህ ላይ እነዚህ ትንንሽ ንጉሶች ስልጣንን ይቀምሳሉ ገንዝብ እንደልባቸው ያገኛሉ ሴት በሽ ነው ። ትድያ ከዚህ ገነት ነው ወርዳቹሁ ወድ ድህነታቹሁ ሄዱ የምትሏቸው እያንዳንዱ የጎበዝ አለቃ የራሱን ስፈር ላለመልቀቅ የሞት የሽረት ጦርነት ይጀምራል ይህ ነው ታዳይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ የሚሆነው።
-
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
Re: This is trending!
Very good initiative. Thank you for sharing this.
Btw, Abiy's reporting on victims by ethnicity is another conspiracy from his part to save the @zz of those who were behind this crime
Btw, Abiy's reporting on victims by ethnicity is another conspiracy from his part to save the @zz of those who were behind this crime
Revelations wrote: ↑04 Nov 2019, 16:27“ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ ” ጃዋር መሐመድን በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ለመክሰስ ጥረት እያደረጉ የሚገኙት ኢትዮጵያዊ
_________________________________________
ጃዋር መሐመድን በፍርድ አደባባይ ለማቆም በርካታ ኢትዮጵያዊያን ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። ከነዚህም መካከል ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ ተጠቃሽ ናቸው።
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያዊው ዶ/ር ፍስሀ መሐሪ የቀረበለትን ”የኦሮሚያ ጭፍጨፋ“ ሰነድ ዙሪያ ለመወያየት የፊታችን ረቡዕ በብራሰልስ ሰብሰባ ጠርቷል።
ምክር ቤቱ በጽሁፍ እና ምስል ማስረጃነት የቀረበለትን የሰሞኑን የኦሮሚያ ግድያ በቃል ለመስማት ሰነዱን አዘጋጅተው ያስገቡትን ዶ/ር ፍሰሃ መሃሪን እንደሚያደምጥ ታውቋል።
የአውሮፓ ህብረት በየትኛውም የዓለም ክፍል በንጹሃን ላይ ጭፍጨፋ የፈጸሙ መንግስታት እና ግለሰቦችን ለዓለም አቀፋዊ ፍርድ የማቅረብ ተልዕኮ ያለው እንደመሆኑ በኢትዮጵያ ጉዳይ የቀረበለትን ሰነድ አጣርቶ ከተመለከተ በኋላ ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ ተሳትፎ እንደነበራቸው የተጠቀሱትን አክቲቪስት ጃዋር መሐመድን ለፍርድ የማቅረብ ሥራ እንዲሚሰራ በሰነዱ ላይ ተቀምጧል።
ዶ/ር መሃሪ ፍሰሃ ለህብረቱ ም/ቤት ያስገቡት ሰነድ ከሰሞኑ በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን ላይ የተፈጸሙትን አስነዋሪ የግዲያ ወንጀሎችን የያዘ ጽሁፍ ሲሆን በተጨማሪም ግድያዎቹ እንዴት እንደተፈጸሙ የሚያሳዩ ፎቶዎች እና ተንቀሳቃሽ ምስሎች ይገኙበታል።
ዶክተር መሃሪ በግፍ ለተገደሉት ንጹሃን ፍትህን ለማስገኘትና ገዳዮችን በፍርድ አደባባይ ለማቆም የጀመሩትን እንቅስቃሴ ኢትዮጵያዊያን በያሉበት ሆነው እንዲደግፉ ጥሪ ቀርቧል።
ዶ/ር መሃሪ ፍስሃ ትውልዳቸው ድሬድዋ ከተማ ከተማ ሲሆን በአሁን ሰዓት ነዋሪነታቸው አየርላንድ ደብሊን ነው፡፡ በ30ዎቹ አጋማሽ የሚገኙት እኚህ ኢትዮጵያዊ በትምህርታቸው የ8 ማስተርስ እና የ3 ዶክትሬት ዲግሪዎች ባለቤት ናቸው፡፡ በቅርቡ የአየርላንድ መንግስት እኚህን ወጣት ምሁር "የአየርላንድ ዓለም አቀፍ የሰላም አምባሳደር" እና የአገሪቱ ከፍተኛ መንግስታዊ ተቋም ዳይሬክተር በማድረግ ሹሟቸዋል
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 26144
- Joined: 20 Apr 2013, 20:24
Re: This is trending!
do u love trump?
at first America show their love for Syria
how in hell u trust the America and u break ur own home?
Trump on Turkey-Syria conflict: ‘That has nothing to do with us’
'Trump betrayed us': Fleeing Kurds condemn U.S. decision to leave Syria
at first America show their love for Syria
how in hell u trust the America and u break ur own home?
Trump on Turkey-Syria conflict: ‘That has nothing to do with us’
'Trump betrayed us': Fleeing Kurds condemn U.S. decision to leave Syria
-
- Senior Member+
- Posts: 33738
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: This is trending!
Please wait, video is loading...