-
- Member
- Posts: 4219
- Joined: 27 Sep 2017, 21:56
የአቶ ዩሐንስ ቧ ያለው አስደናቂ ንግግር! “ብአዴን በምንም መልኩ የአማራን ሕዝብ እያስጨረሰ አይቀጥልም::” “የተሸከምነው የትግስታችን ቀንበር ከብዶናል::”
ከሰሜን ሸዋ ነዋሪዎች ጋር ያደረጉት ንግግር ዋና ዋናዎቹ:
1. የተሸከምነው የትግስታችን ቀንበር ከብዶናል:: ይህ መታወቅ አለበት::
2. በሐረር: በድሬዳዋ : በአዲስአበባና በተለያዩ ኦሮምያ አካባቢዎች በንፁሃን ላይ የተፈፀመው ጥቃት : የአማራን ሕዝብ አስተዋይነትና ትዕግስት ለመስረቅ የሚደረግ ጥረት ነው::
3. ያለፈው ስርዓት ብዙ ነገር ሰርቆናል: መሬት : ብር :ልማት :ፕሮጀክቶችን : ማተርያሎችን: ይህ ሁሉ ከሁሉም ኢትዮጵያውያን የተሰረቀ ነው:::
4. ያለፈው ስርዓት የአማራን ሕዝብ ከሁሉም በተለየ መልኩ የአማራን ሕዝብ ቁጥር ሰርቆበታል:: ስርዓቱ ያልሰረቀበት ጀግንነቱን: ሞራሉን ወኔውን : መተሳሰሩን :አንድነቱን:ክልሉንና ሀገር ወዳደነቱን ነው::
5. ፅንፈኞች የሚፈፅሙት ሞልቶ እየፈሰሰ ነው:: የዚህ ሁሉ ግፍ መቀጠል ምክንያቱ የቀረንን ሀብት ለመስረቅ ነው ::
6. ይቺን አገር የሰላምና የፍቅር አገር እናርግ በሚል እንጂ ዝምታው ከሌላው በማነስ አይደለም::
7. አገር ሲፈርስ አማራ ብቻ ይጎዳል ብሎ የምጃጃል ካለ አማራ ከማንም አያንስም::
8. ብአዴን በምንም መልኩ የአማራን ሕዝብ እያስጨረሰ አይቀጥልም::
9. እኛ የምንፈልገው ተላላኪዎችንና እንጨት ይዘው የሚዞሩትን አይደለም : ላኪውን ነው::
-
- Member
- Posts: 608
- Joined: 12 Dec 2018, 12:22
Re: የአቶ ዩሐንስ ቧ ያለው አስደናቂ ንግግር! “ብአዴን በምንም መልኩ የአማራን ሕዝብ እያስጨረሰ አይቀጥልም::” “የተሸከምነው የትግስታችን ቀንበር ከብዶናል::”
That was a brave speech and Amharas has been tested so many times. The time will come where Amharas will show patriotism. Watch out