-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
አስገራሚ ፍጻሜ!
50 ሴቶችን የደፋረ የትህነግ የፀጥታ አባል በ6ሺህ ብር ዋስ የምትፈታ ለ70 እንደርታ ገበሬዎች ጥብቅና የቆሙ ጀግኖች የ10ሺህ ብር ዋስ የሚጠየቅባት ትግራይ የህዝቡ መኖሪያ ሳትሆን የስብሐት ነጋ እና የጓደኞቹ የግል ንብረት ናት ስንል ከመሬት ተነስተን አይደለም ለማንኛውም እስኪ "አዬኹም ናይና" በሉ ምድረ ማፈርያ።