Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

በአማራ ክልል የሚገኘው ትልቁና ተነቀሳቃሹ የኦህዴድ ንብረት/እቃ የሆነው ብአዴን መሆኑ ተጋለጠ!!

Post by Maxi » 12 Oct 2019, 12:30

በአማራ ክልል የሚገኘው ትልቁና ተነቀሳቃሹ የኦህዴድ ንብረት/እቃ የሆነው ብአዴን መሆኑ ተጋለጠ!! :lol: :lol: :lol:

አንዱ አማራ ክልል የሚገኙ የኦዴፓ ንብረቶች ብሎ አምስት ተቋማትን ጠቅሷል!

5ኛ) ብሎ የጠቀሰው "አዴፓ" ነው!

አዴፓ የኦዴፓ ቋሚ ይሁን ተንቀሳቃሽ ሀብት አልጠቀሰውም ግን!




Amanuel Kegne Tadi

አማራ ክልል ላይ የሚገኙ የኦሮም ንብረቶች

1.Oromiya International Bank
2. Oromiya ህብረት Bank
3. Awash Bank
4. Commercial Bank of Ethiopia (Oromiya)
5.ADP


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በአማራ ክልል የሚገኘው ትልቁና ተነቀሳቃሹ የኦህዴድ ንብረት/እቃ የሆነው ብአዴን መሆኑ ተጋለጠ!!

Post by AbebeB » 12 Oct 2019, 13:06

Maxi wrote:
12 Oct 2019, 12:42
Maxi,
I agree with slight comment. The right wing is QBO not ADP. Also the line joining ADP to OPDO should be broken line to mean ADP is alien but considered for a while.

Post Reply