የአማራ ክልል የአበርገሌ ወረዳ አስተዳዳሪና የድርጅት ጉዳይ ኃላፊዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የአበርገሌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ እና ሁለት የድርጅት ጉዳይ የሥራ ኃላፊዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የወረዳው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡
የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ለአብመድ በስልክ እንደገለጹት የሥራ ኃላፊዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ዛሬ ረፋድ ነው፡፡
የሥራ ኃላፊዎቹ የአማራ ክልልን ሰላምና ደኅንነት ከማይፈልጉ አካላት ጋር በድብቅ ትሥሥር አላቸው በሚል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ከፀጥታ አካላት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
-
- Member
- Posts: 608
- Joined: 12 Dec 2018, 12:22
-
- Member
- Posts: 608
- Joined: 12 Dec 2018, 12:22
Re: ADP need to do more of this to get people support
ADP have many infected people who works for TPLF inside it. The Qumant problem will not easily be solved unless ADP clean itself. There are many working against the Amhara people who are still sitting as leadership within ADP.