Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5626
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

የኦዲፒ ከነጀዋር ጋር በማበር የኢትዮጵያ ባንዲራ እንዳይያዝ ያወጣው ትእዛዝ ህጋዊ ስላልሆነ ህዝቡ ባንዲራውን ይዞ መብቱን ያረጋግጥ!!!

Post by TGAA » 27 Sep 2019, 03:27

ሁሉም የፈለገውን ጨርቅ ይዞ ሲወጣ ፤ በሬቻ ሩጫ ላይ የኢትዮጵያ ባንዲራ ሳይታይበት ከመጀመርያ እስከመጨረሻ ሲካሄድ ፤ ጀዋር የኦነግን ባርኔጣ አድርጎ ሩጫውን ሲመራ አጠገቡ ሺመልስ ከረሜላ ሱቅ እንደገባ ህጻን ከመገልፍጥ በስተቀር ምንም አላለም፡፡ አሁን የኢትዮጵያ ህዝብ ባንዲራውን ይዞ እየወጣ የሚያከብረው ባእል ላይ ስለባንዲራ በፊደራል ፓሊስ ስም ኦዲፒ አና እነጀዋር የጀመሩት ዘመቻ መቆም አለበት ፡፡ ህዝቡ ያለምንም ፍርሀቻ ባንዲራውን ይዞ መውጣት አለበት ፤ ሌላ የፖለቲካ መፈክር አያስፈልግም ነገር ግን የኢትዮጵያዊነት ምልክቱን ይዞችሁ አትውጡ ብሎ መግለጫ ማውጣት የአዲሳበባን ህዝብ ለመፈተን ታቅዶ የተገፋ ትንኮሳ ነው፡፡ ወያኔ ሲያደርግ እንደነበረው የወያኔ ኮኮብ የሌለበት ይዞችሁ አትውጡ ማለት እንደገና እንጨቁናችሁ ለማለት ታስቦ ነው፤ ብዙ ደም ተከፍሎ የተገንኘውን ነጻነት በምንም መልኩ ተቃውሞ ማቆም አለበት ፤ የኦሮሞ ጥጋብ አፍንጫቸው ላይ ስለደረሰ ነው እንዲህ አይነት ትእዛዝ ያወጡት ፡፡ አዴፓም እንደ አቻ ፓርቲ ይህን አእይነት መግለጫ ሲወጣ ትክክል አለመሆኑን በተቃውሞ ማሳው ሲገባው ወደኋላ ጎተት ነው እንደለፈስፋሳ የሚያሳየው ፡፡ አምባ ገነኖች መብት ቀስ በቀስ የሚቀሙት እንደዚህ ነው ስለዚህ የኢትዮያን ባንዲራ ይዛችሁ ለብሳቸሁ አክብሩ፡፡ ጀዋር የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላት ነው ! አንዴ ቤተክረስትያኗን አንዴ ባንዲራዋን የሚያጠቁ ጸረ ኢትዮጵያዊያንን በሚገባቸው ሁሉ መንገድ መፋለም አማራጭ የሌው መፍትሄ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለዘላለም በልጆቻ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች፡፡

gurre
Member
Posts: 186
Joined: 03 Aug 2013, 05:32

Re: የኦዲፒ ከነጀዋር ጋር በማበር የኢትዮጵያ ባንዲራ እንዳይያዝ ያወጣው ትእዛዝ ህጋዊ ስላልሆነ ህዝቡ ባንዲራውን ይዞ መብቱን ያረጋግጥ!!!

Post by gurre » 27 Sep 2019, 07:31

Look where is the saint Abiye and his party OPDO concerning this issue? when an organised oromo maffia cell pushing the country over the cliffs. This question is asked many times again and again, either he is with them or he is powerless, he only projects power on the amharas and city dwellers.Where are the amhara elites where millions of their people held the flag high just a week ago, that alone should have pursued them to take action,where are amara elites in the federal government, it is too strange for me what is happening. I repeat it again, unless this thing is cleared what does it mean working with Abiye and where is he leading, if at all he is leading, the country?

Post Reply