The Gojjams came out of nowhere and stole the victory from the stupid, hating Gondaries. They first killed the Gondaries leadership team (Ambachew, Ezeze, Menberu e.t.c) and took the Amhara leadership.
And now, take this!!
ከ21 ተሿሚ አንድም ሙስሊም የሌለበት አንድ የጎንደር እና ሁለት የወሎ ተወላጆች ብቻ ያካተተ አቶ ተመስገን የሾሟቸው ጎጃሜዎች !
በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር የተሰጡ 21 ተሿሚዎች:-
*******
❶ ዶ/ር መልካሙ አብቴ የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ ፣
➋ ዶ/ር ሙሉቀን አዳነ ጥሩነህ የክልሉ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ፣
➌ ዶ/ር ማማሩ አያሌው ሞገስ የክልሉ የውሃ፣መስኖና ኢነርጅ ልማት ቢሮ ኃላፊ ፣
➍ ዶ/ር መለስ መኮንን ይመር የግብርና ቢሮ ኃላፊ ፣
➎ ዶ/ር አያሌው ወንዴ የጣና ሀይቅና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ
➏ ዶ/ር ደስታ ተስፋው የአብክመ የበየነ መንግስታት ኃላፊ ፣
❼ አቶ ግዛት አብዩ ጌታው የገጠር መሬት አስተዳድርና አጠቃቀም ቢሮ ኃላፊ ፣
❽ አቶ ጌትነት ይርሳው የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ፣
❾ አቶ ብርሀኑ ጣዕም ያለው የክልሉ ንግድ ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ፣
➓ አቶ ሙሉቀን አየሁ የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኃላፊ ፣
⓫ አቶ ጎሹ እንዳላማው የአብክመ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ፣
⓬ ወ/ሮ ባንቺአምላክ ገ/ማርያም የአብክመ ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ፣
⓭ ወ/ሮ ውባለም እስከዚያው የአማራ ክልል ህዝቦች ሰማእታት መታሰቢያ ሃውልት ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ ፣
⓮ አቶ ቀለሙ ሙሉነህ እምሩ የአብክመ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ ፣
⓯ አቶ ማሩ ቸኮል መንግስቱ የአብክመ የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ፣
⓰ አቶ ፈንታው አዋየሁ የአብክመ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ም/ሥራ አስኪያጅ ፣
⓱ አቶ ዘላለም ልየው የአብክመ የጣና ሐይቅና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ም/ስራ አስኪያጅ ፣
⓲ አቶ ሞላ ትእዛዙ የአብክመ ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር ፣
⓳ አቶ ሀብታሙ መላክ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ም/ጽ/ቤት ኃላፊ ፣
⓴ አቶ አዲስ በየነ የአማራ ክልል ህዝቦች ሰማእታት መታሰቢያ ሃውልት ጽ/ቤት ም/ ስራ አስኪያጅ ፣
21. አቶ በለጠ ጌታነህ የዕፅዋት ዘርና ሌሎች የግ/ግብአቶች ጥራት ቁጥጥር ኳራንታይን ባለስልጣን ም/ኃላፊ ናቸው።