Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 33735
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by Revelations » 15 Sep 2019, 12:24

በዘመነ መቀነስ አቢይ አህመድና ጃዋር መሃመድን ከኦሮሞነት ቀንሰዋቸዋል! ቅቅቅቅ!

አቢይ አህመድን አባቱ ኩሎ እናቱ አማራ ስለሆኑ የድምሩ ኦሮሞነት ላይ አልደርሰም ብለው ደምድመዋል:: አስከትለውም ጃዋር ሞሃመድ አባቱ የመን እናቱ አማራ (ከመንዝ) ስለሆኑ ለኦሮሞነት አልበቃም ተብሏል:: እናም ይሄ ስሌት ወንድማችን ያቤሎን ከኦሮሞነት አሽቆልቁሎ ካወረደው ቶሎ ንገሩን:: የሚሰፍርበት ጎጥ እንድናበጅለት :: ቅቅቅቅ!


sun
Member+
Posts: 9325
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by sun » 15 Sep 2019, 20:53

yaballo wrote:
15 Sep 2019, 20:27
ወንድም ረቭ፤

ኦፒዲኦ/OPDO/ODP ለተባለው የተለጣፊዎች ጭምብል ዘመነ-ቅነሳ ያንሳል። ዘመነ-ተጠራርጎ መደፋትን ነው የኦሮሞ ህዝብ ለኦፒዲኦ የሚመኘው።

ምን አቶ አብይ ብቻ! ከአብይ ሌላ፣ አቶ አዲሱ አረጋ ሌላው ኩሎ-ኮንታ ነው። ብቻ አብዛኞቹ የኦፒዲኦ/OPDO ካድረሬዎች ወይ ሙሉ ጉዴላዎች ወይ በኦሮምያ ለዘመናት ከኖሩ ጉዴላዎች የተወለዱ አደግዳጊና ሆዳም ባሮች ናቸው። ባብዛኛው፤ የኦፒዲኦ/OPDO ከፍተኛ ባለስልጣናት ወይ ንፁህ ኦሮሞዎች አይደሉም ወይ ኦሮሞ ያልሆኑ ሚስቶችን አግብተው ዱሮም በጣም የጠወለገውን ኦሮምኛቸውን በቤታቸው እንኯ የማይለማመዱ ደነዞች ናቸው።

ሙሉ በሙሉ በሚባል ሁኔታ፤ እነኚህ ካድሬዎች በትግሬዎቹ የተመረጡበት ዋናው መስፈርት አደግዳጊ ታዛዥና ወላጆቻቸው በኦሮምያ ስለኖሩ ትንሽ ኦሮምኛ የሚችሉ ስለሆኑ ነው። ትግሬዎቹ/woyane ካድሬ መልማዮች፣ ንፁ ኦሮሞዎችን ወይ ኦነግ/OLF ናቸው፣ ወይ ለወገናቸው ለኦሮሞ ህዝብ ይወግናሉ በማለት አግልሏቸዋል። የተቀሩትን ደግሞ ከሃገር እንዲሰደዱ አድርገዋል። ኦፒዲኦን ከንፁህ ኦሮሞ የፀዳ ጭምብላ አድረገውታል ማለት ነው። ይህ ችግር ከፍተኛ ካድሬዎችን ብቻ ሳይሆን፣ እስከ ታች የወረዳ እርከን ድረስ ያሉ ካድሬዎች ሁሉ በዘምድና በጎጥ ልጅነት የተመራረጡና ኦሮሞነታቸው በውል ያልተረጋገጠ ጥርቦች ናቸው። ባለፊት ጥቂት ሳምንታት የትምህርት ቋንቋዎችንና የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መሰርቅን ተከትሎ በተደረገ ግምገማ፣ ሁሉም ከፍተኛ የኦፒዲኦ ካድሬዎች ልጆቻቸውን በአማርኛ ብቻ ወደሚያስተምሩ ት/ቤትች ነው የሚልኩት።

በተጨማሪ፤ ኦሮምያ 11 ጎሳዎች/ዞኖች ሲኖሩአት፤ ስምንቱ አንድ ሰው እንኯ ከዋናዎቹ ካድሬዎች መሃል የላቸውም። የቦረና፤ የጉጂ፤ የሀረርጌ፤ የከረዩ፤ የባሌ፤ የኢሉባቦር፤ የወሎ፣ወዘተ፣ ተወካዮች በኦፒዲኦ አመራር የሉበትም። ያው እንዳልኩት፣ ሁለቱም የጅማ ተወካዮች - አብይና አዲሱ አረጋ ኩሎ- ኮንታ+አማሮች ናቸው። (የአብይ ኩሎነት ገና አልተረጋገጠም። I am on it- :mrgreen: -).


ባንፃሩ፤ በኬንያ ያሉ ቦረናዎችና 3 በሚኒስተርና በረዳት ሚኒስተርንት ተሹመው በፕረዝደንት ኡሁሩ ከኬንያታ መንግስት ወስጥ የሚያገለግሉ ዜጎች አሉዋቸው። ከነኚህ ወስጥ፣ አንዱ የኬንያ የገንዝብ ሚኒስትቴር የሆነው ኡኩር ጃታኒ የሚባል ግለሰብ ነው። በነገራችን ላይ፣ በኬንያ ያሉ ቦረናዎች ካጠቅላላው ቦረና 10-20% ብቻ ናቸው። ከ80-90% ቦረና-ኦሮሞዎች ኢትዮጵያዎያን ናቸው።

photo: OPDO top cadres .. spot a full Oromo among them if you are lucky ... NONE! ... ZERO! .. Let's not even start on the tribe/ethnicity of their wives .. shall we?
hmm... 8)

Since open criticisms during his Majesty, during Mengistu and during tplf was strictly forbidden and often punishable not only by jailing but also by death, the ultimate punishment, but now all the traumatized folks (jollyjacks like yaballo) have been freed from jails and concentration camps some of them getting wild and getting confused and trying to settle 3000 years of grudges in just 10 to 12 months or else want to render the reformist new government as good as useless since it did not set the record and straightened the line.

No leadership or leader is perfect, simply because any leadership's steps are not smooth linear progression towards goals as we wish but rough and uneven steps, some times being two steps forwards and one step backwards. Also leaders and leadership systems are open social systems having inputs and out puts and in that sense self adjusting and self correcting based on the feed backs the system receives from its environments.

That is why I would place that colorful X on your parochial face rather than on the hardworking new Prime Minister because you are playing in the hands all of those ragtag extremists wishing to grab power through fault finding and willful vagabond defamation which goes way beyond normal criticism. SAY BINGO AND GO TO SLEEP AFTER DRINKING ORGANIC URGO! :P
Last edited by sun on 15 Sep 2019, 21:07, edited 2 times in total.

TGAA
Member+
Posts: 5626
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by TGAA » 15 Sep 2019, 21:00

yabillo tsegay arrarsas they are much closer to Oromo ;if your calculation is correct than half-Amhara you -- you are not even worthy of talking about any Oromo. You moron your chronic inferiority complex so sever to get treated by professional psychiatrist. wasted sewage

Revelations
Senior Member+
Posts: 33735
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by Revelations » 16 Sep 2019, 00:05

ጃዋር ሞሃመድ ከጉዲፈቻ አባቱ ጋር የተነሳው ፎቶ:: የእናቱን ፎቶ ግን ለማቅረብ ተቸግሯል!



Revelations
Senior Member+
Posts: 33735
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by Revelations » 16 Sep 2019, 02:23

ኦነግ የጀኔራል ታደሰ ብሩን የኢትዮጵያ አርበኛነትና የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የፈጥኖ ደራሽ አዛዥ እንደነበሩ ማውሳት አይፈልጉም። በመኢሶን ቋንቋ ጀኔራል ታደሰ ብሩና ኮለኔል ኃይሉ ረጋሳ ፊውዳሎች ነበሩ። ጀኔራል ታደሰና ኮሎኔል ኃይሉ ጫካም የገቡት ኦነጋውያኑ እነ ባሮ ቱምሳ፣ ዲማ ነገዖና ዘገዬ አስፋው ያረቀቁትን የደርግን «የመሬ ላራሹ» አዋጅ ተቃውመው ነው።

ይህ ደርግና መኢሶን ያቀረቡት ትርክት ብቻ አይደለም። ለእድገት በኅብረት ዘመቻ የመሬት ላራሹን አዋጅ ሊያስፈጽሙ ከዘመቱ ተማሪዎች መካከል ጀኔራል ታደሰ ብሩ በሚንቀሳቀሱበት አካባቢ መሬት ለጭሰኞች ለማከፋፈል ሲሞክሩ ጀኔራል ታደሰ ተማሪዎችን መሬት ለጭሰኞች ማከፋፈል አትችሉም ብለው ያባረሯቸው ተማሪዎችም አረጋግጠዋል። የኃይሌ ፊዳ ድርጅት መኢሶንም እነ ታደሰ ብሩና መለስ ተክሌ በአንድ ቀን በተረሸኑበት ወቅት በልሳኑ ባወጣው መግለጫ ተራማጆቹ እነ መለስ ተክሌ ከፊውዳሎቹ ከነ ታደሰ ብሩ ጋር መገደል የለባቸውም የሚል መግለጫ አውጥቶ ነበር።




Revelations
Senior Member+
Posts: 33735
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by Revelations » 16 Sep 2019, 08:45

We shouldn't give out real names, should we? :shock:
TGAA wrote:
15 Sep 2019, 21:00
yabillo tsegay arrarsas they are much closer to Oromo ;if your calculation is correct than half-Amhara you -- you are not even worthy of talking about any Oromo. You moron your chronic inferiority complex so sever to get treated by professional psychiatrist. wasted sewage


Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by Ethoash » 16 Sep 2019, 14:30

To know how uncivilized Amhara is just watch the Golden ...

no oromo talk about Amhara leaders, but why the Amhara totally occupied with the oromo leader.

let alone Yemeni if oromo elected white person for the job what is the business of Amhaa.

for example Rev. never show his face but he try to catch mode on Johwar...

all Amhara ruler were half Judah blood ..they saying it


By the Conquering Lion of the Tribe of Judah, His Imperial Majesty Haile Selassie I, King of Kings of Ethiopia, Elect of God"


አክሊሉ ከነጭ ሚስቱ ጋራ ። ሌላ ወጣት ወንድ ስታይ በባሏ ፊት


Revelations
Senior Member+
Posts: 33735
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by Revelations » 16 Sep 2019, 22:30



Ethiopian social media is shaking since last weekend following the leaked information that claims the popular Oromo nationalist Jawar Mohammod is born from a Yemeni father.

The video shared on social media, where another Ethiopian nationalist Taye Bogale, who is from the Oromo root claims he has all the evidence that Jawar’s father is a Yemeni.

Taye also went to say that Jawar has no any blood relation with the Oromo ethnic group and his mother is also from Amhara ethnic group.

“He was raised by his Oromo guardian,” Taye said this on the video.

Jawar Mohammod is the leader of the Oromo informal youth group called “Qeerroo” which propagates Oromo region belongs to only the Oromo ethnic group.

Jawar also owns the popular TV station named Oromia Media Network (OMN) that focuses on Oromo issues along with another TV station called LTV and two other radio stations.

Many people on social media questioned how Jawar went that far to dismantle Oromia region and antagonize the Oromo politics while he is not even from this particular ethnicity and how he become intolerant of others having such multicultural background that could help him enjoy living with diversity.

Jwar Mohammed also maintains US citizenship and bases in the United States with his wife and a son and frequently flies to Ethiopia since last year.

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: እንኳንም ከዘመነ ሞጋሳ (መደመር) ወደ ዘመነ ቅነሳ አሸጋገራችሁ! ቅቅቅቅ!

Post by Ethoash » 17 Sep 2019, 07:24



የአማራ ላም አለኝ በስማይ ልዑል ..... በጣም የምንወደውና የምናከበረው መኮንን ጋብቻ

Post Reply