Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Mahlana
Member
Posts: 1116
Joined: 25 Jan 2018, 08:33

PM Abiy: ትላንት እስራኤል ላይ "አልማዝ ባለጭራ" ብለው የስድብ ስም ያወጡልኝ ኤርትራውያን ናቸው

Post by Mahlana » 02 Sep 2019, 16:41

ይታያችሁ እንግዲህ በኤርትራውያን የአማርኛ እውቀት ጠቅላይ ሚኒስትሩን አልማዝ ባለጭራ ብለው ስም ሲያወጡ!! :lol: :lol: :lol: :lol:

ኧረ ሰዎቹ እልም ያሉ ጎንደሬዎች ናቸው ክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር!! :lol: :lol: :lol:

Please wait, video is loading...

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: PM Abiy: ትላንት እስራኤል ላይ "አልማዝ ባለጭራ" ብለው የስድብ ስም ያወጡልኝ ኤርትራውያን ናቸው

Post by Degnet » 02 Sep 2019, 18:55

Mahlana wrote:
02 Sep 2019, 16:41
ይታያችሁ እንግዲህ በኤርትራውያን የአማርኛ እውቀት ጠቅላይ ሚኒስትሩን አልማዝ ባለጭራ ብለው ስም ሲያወጡ!! :lol: :lol: :lol: :lol:

ኧረ ሰዎቹ እልም ያሉ ጎንደሬዎች ናቸው ክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር!! :lol: :lol: :lol:

Please wait, video is loading...
God will destroy you as you are destroying our land.

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: PM Abiy: ትላንት እስራኤል ላይ "አልማዝ ባለጭራ" ብለው የስድብ ስም ያወጡልኝ ኤርትራውያን ናቸው

Post by Zreal » 02 Sep 2019, 19:07

This man start to show his true colors. He hates Eritreans!! :lol: :lol: :lol:
Last edited by Zreal on 02 Sep 2019, 19:17, edited 1 time in total.

tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: PM Abiy: ትላንት እስራኤል ላይ "አልማዝ ባለጭራ" ብለው የስድብ ስም ያወጡልኝ ኤርትራውያን ናቸው

Post by tolcha » 02 Sep 2019, 19:15

As much as I am in favor of you to be in that position for now; I don't like the person who lies. Why bother for 10 people and call Eritrea for no evidence! You are lost buddy!

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: PM Abiy: ትላንት እስራኤል ላይ "አልማዝ ባለጭራ" ብለው የስድብ ስም ያወጡልኝ ኤርትራውያን ናቸው

Post by Zreal » 02 Sep 2019, 19:21

ፕ/ር አሥራት "አማራ የለም" ለሚሉት ወገኖች "ሲገድሉን ግን አያጡንም ይሉ ነበር ይባላል!

ዛሬ ጠ/ሚ ዐቢይም ያስታወሱኝ አማራውን እየበደሉ ይክዱ የነበሩትን ነው። አዲስ አበባ ላይ አማራነታቸውን ብቻ እያጣሩ ያስራሉ። "አጣርተን እናስራለን እንጅ አስረን አናጣራም" ብለውን እንዳልነበር።

አዲስ አበባ ላይ አማራነታቸውን ብቻ አጣርተው እንዳላሰሩ እስራኤል ላይ አደባባይ ወጥተው "አማራን አስረሃል፣ አፈናቅለሃል" ብለው የተቃወሟቸውን አማራዎች "ኤርትራዊያን ናቸው" ብለው ሸመጠጡን።

አደባባይ ላይ የተሰራውን የሚሸመጥጡ ሰውዬ ቤተ መንግስት ውስጥ የሚሰራውን፣ አስተዳደራቸው የሚሰራውንማ በምንም ምክንያት እውነት ሊነግሩን አይችሉም። ለዛም ነው የፈለጉትን ሁሉ እያደረጉ "ከነበረው አንድ ነገር ጨምሬ ከሆነ" እያሉ የራሳቸውን፣ የፓርቲያቸውንና የፅንፈኛውን አላማ እንደማያሳኩ አይናቸውን ጨፍነው ሊያሞኙን የጣሩት።

ጠ/ሚ ዐቢይ ሆን! በሌላ ሀገር የተቃወመዎትን አማራ አይደሉም ለማለት ቢጥሩም፣ ኤርትራዊያን ናቸው ብለው ቢዋሹንም ሀገር ውስጥ ግን ለማሰር አማራነት ብቻ ተጣርቶ መሆኑን እያየን ነው!



https://www.facebook.com/Getachew.Shife ... 733246007/

Mahlana
Member
Posts: 1116
Joined: 25 Jan 2018, 08:33

Re: PM Abiy: ትላንት እስራኤል ላይ "አልማዝ ባለጭራ" ብለው የስድብ ስም ያወጡልኝ ኤርትራውያን ናቸው

Post by Mahlana » 03 Sep 2019, 04:29

ያረጀ ወረቀትን ሽማግሌ ወረቀት ብለው የሚጠሩ ኤርትራውይን እስቲ ይታያችሁ በምን አማርኛቸው ነው ጠ/ሚኒስትሩን አልማዝ ባለ ጭራ ብለው የሚሰድቡት?? :lol: :lol: :lol: :lol:

kerenite የት ነህ? ና እስቲ ምስክርነትህን ስጥ? :lol: :lol: :lol:

awash, justice seeker, ኑ ቃላችሁን ስጡ!! :lol: :lol:

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: PM Abiy: ትላንት እስራኤል ላይ "አልማዝ ባለጭራ" ብለው የስድብ ስም ያወጡልኝ ኤርትራውያን ናቸው

Post by Abdelaziz » 03 Sep 2019, 05:00

They are cursedArterans like weyzero tarik speaking in typical gonderamMidget accent.

Post Reply