Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

ሰበር ዜና! መምህር አብርሃ ደስታ ዓምዶም ገብረስላሴ በወያኔ ታገቱ!!

Post by Maxi » 26 Aug 2019, 15:29



ሰበር ዜና!

መምህር አብርሃ ደስታ
ዓምዶም ገብረስላሴ

ከምሽቱ 11 :00 ሳአት በ17 ቀበሌ በሚንቀሳቀሱበት ። ወደ ሓድነት ፖሊስ ጣብያ ተወስደው ታስረው ቆዩ አሁን 3:30 ከእስር ተፈተዋል።

የታሰሩበት ምክንያት በጣም የሚያሰቅ ነው።

የዶ/ ደብረፅዮን ገ/ሚኬኤል ቤት ጠይቃቹዋል ተብለው ነው። የታሰሩት"

ምንጭ አክቲቭስት ሚኪ ተስፋዬ የአረና አባል

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሰበር ዜና! መምህር አብርሃ ደስታ ዓምዶም ገብረስላሴ በወያኔ ታገቱ!!

Post by simbe11 » 26 Aug 2019, 15:43

በትግራይ ገና ሰው ሲያስነጥሰው ይማርህ ማለት ሁሉ ያስከስሳል።
ነጻ ትግራይ ከምዚ እያ።

Post Reply