-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
ሰበር ዜና! መምህር አብርሃ ደስታ ዓምዶም ገብረስላሴ በወያኔ ታገቱ!!
ሰበር ዜና!
መምህር አብርሃ ደስታ
ዓምዶም ገብረስላሴ
ከምሽቱ 11 :00 ሳአት በ17 ቀበሌ በሚንቀሳቀሱበት ። ወደ ሓድነት ፖሊስ ጣብያ ተወስደው ታስረው ቆዩ አሁን 3:30 ከእስር ተፈተዋል።
የታሰሩበት ምክንያት በጣም የሚያሰቅ ነው።
የዶ/ ደብረፅዮን ገ/ሚኬኤል ቤት ጠይቃቹዋል ተብለው ነው። የታሰሩት"
ምንጭ አክቲቭስት ሚኪ ተስፋዬ የአረና አባል
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: ሰበር ዜና! መምህር አብርሃ ደስታ ዓምዶም ገብረስላሴ በወያኔ ታገቱ!!
በትግራይ ገና ሰው ሲያስነጥሰው ይማርህ ማለት ሁሉ ያስከስሳል።
ነጻ ትግራይ ከምዚ እያ።
ነጻ ትግራይ ከምዚ እያ።