Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@OLA: መልካም ዜና ከወደ ኦሮሚያ ሀገር

Post by AbebeB » 21 Aug 2019, 19:00

ጀግናው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊታችን 10 የኦሮሚያ ወረዳዎችን ዛሬ ተቆጣጥሮ በምዕራብ ኦሮሚያ 61 አጋዚን ቀብሮ በአብይ ለሚመራው የአማራ መንግስት ሬሣ ውሰዱ ብሏል፡፡ በአማራ መንግሰት ሽፍታ ወታደር ላይ የተወሰደው ወታደራዊ ጥቃት በደቡብ ኦሮሚያና ምዕራብ ኦሮሚያ መሆኑ ተዘግቧል፡፡

የኦፒዲኦ መዋቅርም ሙሉ በሙሉ ወደ ኦሮሞ ነጻነት ገቢ ሆኖአል ተብሏል፡፡ የኦፒድኦን መዋቅር ማፍሰሩ በምስራቅ ኦሮሚያም ቀጥሏል፡፡ ለጠጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን ሊንክ ያንብቡ፡፡

ድል ለኦሮሞ ሕዝብ!

Link: http://ayyaantuu.org/oromo-liberation-a ... st-oromia/

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: @OLA: መልካም ዜና ከወደ ኦሮሚያ ሀገር

Post by simbe11 » 21 Aug 2019, 19:07

The bad news is you’re back with your empty “kererto”.


Post Reply