Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

[VOA UPDATE VIDEO] በወለጋ ህፃናት በምግብ እጥረት እየሞቱ ነው

Post by Revelations » 15 Aug 2019, 11:19

ቪኦኤም ትክክለኛውን ቃል መጠቀም የፈራ ይመስላል:: "በወለጋ ህፃናት በረሃብ እየሞቱ ነው" ማለት ቀጥተኛ አነጋገር ነበር:: ግን ምን እንደፈሩ ባናውቅም ፈርተው ትተውታል:: ቀለብ ከ አዲስ አበባ ይሰፈርላቸዋል እንዴ?!

Please wait, video is loading...
Last edited by Revelations on 20 Aug 2019, 16:54, edited 1 time in total.

Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: [VOA] በወለጋ ህፃናት በምግብ እጥረት እየሞቱ ነው

Post by Revelations » 15 Aug 2019, 12:25



በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀሙሩ ጉዪ ቴቦ ቀበሌ የሰፈሩ ተፈናቃዮች "ላለፉት ሶስት ወራት የእህል ድጋፍ በመቋረጡ ከ10 በላይ ሕፃናት በምግብ እጥረት ሞቱ" ሲሉ ገለፁ፡፡
ነቀምት —

የወረዳውና ዞኑ አደጋ ሥጋት አመራር ፅህፈት ቤት ኃላፊዎች ድጋፉ የተቋረጠው ለሦስት ወር ሳይሆን ለሁለት ወር ነው ካሉ በኋላ ለበላይ ባለሥልጣን አመልክተው መልስ እየተጠባበቁ መሆናቸውን ተናግረዋል፤ ስለ ህፃናት መሞት የሰሙት እንደሌለም ገልፀዋል::

የክልሉ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር በበኩሉ፣ ድጋፉ የዘገየው እህል ለማድርስ በዝናብ ምክንያት መንገድ ስለማያስገባ ዕርዳታው በፍጥነት በገንዘብ መልክ ይሰጣቸዋል ሲሉ አስታውቀዋል::

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

https://amharic.voanews.com/a/displaced ... 41816.html


Revelations
Senior Member+
Posts: 33713
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: [VOA] በወለጋ ህፃናት በምግብ እጥረት እየሞቱ ነው

Post by Revelations » 20 Aug 2019, 16:53

Please wait, video is loading...

Post Reply