Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4214
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Post by Abaymado » 14 Aug 2019, 09:11

ከፈተኛ ነጥብ የተመዘገበው አማራ ክልል ሲሆን ነጥቡም 645 ነው:: አዳማ ግን አብዛኛው (99 %) ወድቀዋል እየተባለ ነው::
Last edited by Abaymado on 14 Aug 2019, 10:46, edited 1 time in total.

Abaymado
Member
Posts: 4214
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Post by Abaymado » 14 Aug 2019, 10:45

ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Post by simbe11 » 14 Aug 2019, 12:20

ዋው!!!
በራሱ ማሸነፍ ሳይሆን በሌላው መውደቅ የሚደሰት ሰው ምን እንደሚባል አላውቅም።

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Post by Ethoash » 14 Aug 2019, 12:31

Abaymado wrote:
14 Aug 2019, 10:45
ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622
where is the official news that said the Amhara ኮርጀው አለፉ የሚለው ዜና የታለ ጃል ትኩስ ወሬው ምንጭ

anyhow, in both case they r producing unemployed ... what it matter is not how many u guaranteed how many find a job or create a job ... one more thing in what subject you guaranteed also make matter ... studying history and language doesn't count that is what Amhara university teach .

Abaymado
Member
Posts: 4214
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Post by Abaymado » 14 Aug 2019, 13:31

የጃዋር ተቃውሞ:

“Something seems to have seriously gone wrong this year’s 12th national exam. Transparency ad responsible corrective action is needed from the exam agency.”

ጃዋር እንደተባለው አስራሁለተኛ ክፍልን 1.3 ነው ያመጣው ተብሏል:: ምን ያቃል ታድያ?

ጋላዎች ይንቻቻሉ ግን እንዴት 600 በላይ ማምጣት ያቅታቸዋል:: አማራ ባለፈውም ዓመት ከፍተኛ ነጥብ አምጥቷል::

Abaymado
Member
Posts: 4214
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Post by Abaymado » 14 Aug 2019, 14:27

በክልሎች ደረጃ ውጤቱ ይህን ይመስላል:
አማራ 645
ኦሮምያ 520
ጋምቤላ 500
ደቡብ 470
ትግራይ 450
አፋር 430
አዲስ አበባ 450
አንዳንዶች በዚህ ዘገባ ላይ በደቡብ ላይና አዲስ አበባ ላይ የቀረበው ስህተት አለ እያሉ ነው::

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Post by Degnet » 14 Aug 2019, 14:32

Abaymado wrote:
14 Aug 2019, 10:45
ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622
Raya ena Kobo in the 1950 ye Tigray gezat neber,hule Raya neberu,Raya Azebo and Raya Kobo


Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....

Post by Masud » 14 Aug 2019, 16:51

Abaymado wrote:
14 Aug 2019, 10:45
ውጤቱ ይሄን ይመስላል:
ባህርዳር ........ 645
አዴት .... 639
ዳንግላ .... 634
ራያ ቆቦ .......627
ዳንግላ .......626
ደብረማርቆስ.......623
ደንበጫ ......622
የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ ውጤቱን በብሄር ከፋፍለው አንደኛ ፤ ሁለተኛ... እያሉ ለሚያቀርቡ ሰዎች የኔ ጥያቄ

ተፈታኝ ተማሪዎቹ ብሄራቸውን ወክለው ነው እንዴ ፈተናውን የወሰዱት ?

Abaymado
Member
Posts: 4214
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Post by Abaymado » 14 Aug 2019, 22:03

በዚህ ውጤት የመንግስት ትምህርት ቤቶች ከፍተኛውን ነው ያመጡት:: አብዛኛው የግል ትምህርት ቤቶች ከ 60 % በላይ እንደወደቀባቸው ተገልፅዋል:: ከነዚህም : ሳን ጆሴፍ : ካቴድራል: ራዲካል ... ይጠቀሳሉ::
ባለፈው ዓመት ከፍተኛ ውጤት ያመጡት ሁለት ተማሪዎች ከአዲስ አበባና ከአማራ ክልል ነበሩ:: ወደ 620 ገደማ ነው ያመጡት:: የአዲስ አበባው ልጅ የኦሮሞ ተወላጅ ከፍተኛው ሲሆን ጎጃሜው ሁለተኛ ነበር::

በነገራችን ላይ ብዙ ትምህርት ቤቶች በአማራ ክልል የወደቁባቸው እንዳሉ ተነግሯል:: ጎንደርና ወሎ ተጠቃሽ ነው::

የትም የት ይሁን ስህተት ካለ ሊታረም ይገባል:: የትኛውም በኩረጃ የተገኘ እንዲሰረዝ ግድ ይላል:: ግን የልጆቹን ውጤት በቅናትና በስሜታዊነት መበላሸት የለበትም::
አማራ ክልል ኩረጃ አለ ከተባለ ሁሉም ተማሪዎች ከ 600 በላይ ማምጣት ነበረባቸው:: ከ 600 በላይ ያመጡት ተማሪዎች በአንድ ቦታ ሳይሆን በተለያየ ከተሞች ነው::

Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Post by Masud » 15 Aug 2019, 00:29

ታሪክ ተሰርቆ ባህል ተሰርቆ ፊደል ተሰርቆ ጀግና ተሰርቆ እህል ተሰርቆ በግ ተሰርቆ መሬት ተሰርቆ ትግል ተሰርቆ ፈተና ተሰርቆ እንዴት ተደምረን እንኖራለን?

Abaymado
Member
Posts: 4214
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: አማራ ክልል በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተናውን ከፍተኛውን ነጥብ አስመዝግቧል! አዳማ ደሞ 99 % ተፈታኝ ወድቀዋል የሚባል ....ጋሎች ከፍተኛ ጫጫታ እየፈጠሩ ነው!

Post by Abaymado » 17 Aug 2019, 06:48

የፈተናዎች ኤጀንሲ የአፕቲቲውድ ውጤትን ስሞታ ተቀብሎ ካስተካከለ በኃላ ቀላል የማይባሉ የአማራ ልጆች እፎይታን እንዳገኙ ተገልፅል:: ከ20 ተነስተው 90 እንደገቡ ተነግሯል::
ግን አሁንም የማትስ (ሂሳብ ) እና ኬሚስትሪ ውጤቶች ችግር አለባቸው ተብሏል:: እናም እነዚህ የትምህርት አይነቶች እንዲታዩ እንጠይቃለን ::

ስዩም ተሾመ : ፈተናው ይደገም እያለነ ነው :: ይህ ምን አይነት ቀልድ ነው?! ለምንድነው የሚደገመው? ምን ያህል ኪሳራ እንደሚመጣ አያቅም እንዴ? ግዜሥ መግደል አይሆንም?

ጋላ ሲያስል ወይም ሲያነጥስ አማራም መሳል/ማነጠስ የለበትም!

የሚመለከታቸው አካላቶች ማረግ ያለባቸው:
1. ቅሬታ የሚያሰሙትን ተማሪዎች ሁሉ መቀበል አለበት: ከዛም ይታይላቸው::
2. ቢቻል የጥያቄዎቹ መልሶች ይለቀቁ : ከዛም ተማሪዎቹ ስህተታቸውን በቀላሉ ያቁታል::
3. ኩረጃ ነበረ የተባለበት ቦታ ይጣራ!

Post Reply