ከዝዋይ እስከ ጉደር፣ ከሙገር እስከ ወሊሶ የተዘሩት የጉራጌ ኦሮሞች ሕዝብ ልዩ ዞንነት ጉዳይ የማይሞት የፍትህ ጥያቄ ነው !!
Posted: 13 Aug 2019, 00:55
አቢይ አህመድ ያጋሮ ልጅ ነው፣ የዳሞት ደም ነው ። እነዚህን የነገላን፣ የነያዮ፣ የነዛይ፣ የነ ላቄ ፣ የነኦሪቴ ፣ የነጨቦ ልጆች ሰባዊና ባህላዊ መብት ማወቅ በግድ የዘመናችህን ግዴታ ነው። ማን እንደ ሆኑ እህው በየቀኑ እየነገሩን ነው !! ሺ ጊዜ ቋንቋ ቢጫንባቸው፣ ሺ ግዜ ሶዶ ቢባሉ፣ እነዚህ ኩሩ ጉራጌ፣ ኩሩ ክስታኔ ናቸውና አይሞቱም !!!