-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
የጉራጌ ኦሮሞ ልዩ ዞን በዝዋይ፣ ዝቋላ፣ ገላን፣ አዳዲ፣ በቾ፣ አዲስ አለም እና ጫቦ !! መኖሩ የፍትህና የሞራል ግዴታ ነው !!
ዛሬ በስልጣን ላይ ያሉት ኦሮሞች ራሳቸውን ከግፍ ነጻ ለማድረግ እነዚህ ያለነሱ ጥፋት ኦሮሞነት የተጫነባችውን ህዝብ ከስቃያቸው እንዲድኑ ልዩ ዞነ ሆነው በጉራጌነታቸው ካሻችሀው ብሌላ ማንነት የመኖር መብታቸው ይኑሩ ። ሰዎች በውሸትና በማይፈልጉት ማንነት አስሮ ማኖር ግፍ ነው።
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30911
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የጉራጌ ኦሮሞ ልዩ ዞን በዝዋይ፣ ዝቋላ፣ ገላን፣ አዳዲ፣ በቾ፣ አዲስ አለም እና ጫቦ !! መኖሩ የፍትህና የሞራል ግዴታ ነው !!
በኦሮሞ ፖለቲከኞች ዘንድ ፍትህ የሚባል ነገር ካለ ለነዚህ ጉራጌኦሮሞች ከማንነታቸው ጋር ፍትህ የሚጠይቀውን የልዩ ክልልነት ማንነት ዛሬ ይሻሉ ። ህዝቡ ይሄው ማን እንደ ሆኑ እየነገሩን ነው ። እያሉኮ ያሉት ደሮ ኦሮሞ ነበርን በኋላ ጉራጌ መጣና ከኦሮሞነት ወደ ጉራጌ ወሰደን አይደለም ። እያሉ ያሉት እኛ ጉራጌ ነበርን፣ የሀው ጉራጌነታችን ! ኦሮሞ መጥቶ ካዋሽ፣ ከሌማን ከዝዋይ ከጉራጌነታችህ ኦሮሞ አረገን። ግ ን ይሀው ዛሬም የጉራጌ ማንነታችህን ባህላችህን እያሉ ነውኮ ! ኦሮሞች ስሙ። እነዚህ ሰዎችን ልዩ ክልል አርጉ !!!