"ምርጫ በተቀመጠለት የግዜ ገደብ እንዲካሄድ ደጋግመን መክረናል፣ ደጋግመንም ተናግረናል፡፡ ግዜው እስኪደርስ አሁንም ሳናቋርጥ እንዲካሄድ እንሰራለን፡፡ ካልተካሄደ እና አንሰማም ካሉ ግን የምናደርገው ብዙ ነገር አለ።"
ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል
ከትግራይ ዳያስፖራ አባላት ጋር በነበራቸው የውይይት መድረክ ከተናገሩት የተወሰደ
-
- Senior Member+
- Posts: 45803
- Joined: 30 May 2010, 23:04