Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

የነጸጋዬ ፡ የነጀዋር ፡የኢዝቃኤል የውሸት ክምር በሀቀኛ የኢትዮጵያ ልጆች ይወድማል

Post by TGAA » 09 Aug 2019, 11:52

እነ ጸጋዬ አራርሳ የገነቡት የባቢሎን ግንብ በውሸት ካብ የተሰራ ነው:: ውሸቱን ለመከላከል ደግሞ እነጸጋዬ የተካኑት ዘይቤ ፡እውነቱን ከመሞገት እውነት የሚናገረው ሰው ሰብእናን ማጥቃትና በማንነቱ ላይ እንዲተኮር በማድረግ ነው:: እውነቱን ተናጋሪው አማራ ከሆነ በቀላሉ ሰውዬውን የማን ብሄረሰብ አባል እንደሆነ በማሳየት (ነፍጠኛው ብቻ በማለት)እውነቱ ፕሮ ፓጋንዳ ነው ብለው መንጋ ተከታዮቻቸውን አግደው ከእውነቱ ማራቅ ይችላሉ:: ነገር ግን ይህንን እውነት የሚናገረው የራሳቸው የብሄር አባል የሆነ ፤በእውነት ወገቡና አእምሮው በእውቀት የጸና ከሆነ ግን ምን እንደሚያደርጉ ግራ ይገባቸዋል::ጽንፈኛ ኦሮሞውች ደማቸውን እንደ ቡና የሚያንተከትከው ነገር ቢኖን የሸፈኑት የእውሽት ክርፋት በራሳቸው የብሄረስብ አባል በሆነ ኩሩ ኦሮሞ ታዬ ቦጋለ ወይም ደግሞ እነሱ በአማራ ተጨቆኑ ተገፉ ከሚሏቸው ኢትዮያዊያን እንደ ሱማሌው ኢትዮጵያዊ ወንድማችን አቶ ሙስጠፋ፡ ሙክታር ኡስማንን ብቅ ብለው እነ ጸጋዬ የገነቡት የጭድ ቤት እውነት ሲነካው ምን ያህል ፈርካሳ መሆኑን ሲያሳዩ ነው::ጸጋዬ ሚንልክን ታሪክ ለማጨቅየት የተስፋዬ ወልደአብ ልበ ወለድ ታሪክ መነካት የለበትም ብሎ ሰላማዊ ስለፍ ሲጠራ፡ የኦዲፓው አዲሱ ይህ ታሪክ የተጻፈው ወያኔ ባጀት መድቦለት ነው ብሎ የሚያውቀውን እውነት ስለተናገረ ከስራው እንዲለቅ ቀን ከሌሊት ሲዶልት የከረመ( እውነቱን ውሸት ነው ብሎ አዲሱ እጁን እስኪሰጥ ድረስ)የዘቀጠ የውሽት ታሪክ ዘበኛ መሆኑን አሳይቷል:: :: አቶ ታዬ ቦጋለ ያነሳቸውን እውነቶችን እንመልከት ፡ ይህን ሲባል እውነቱን ለማስፈር እንጂ እነ ጻጋዬ እንደሚሉት የኦሮምን የማጠልሽት ስራም አይደም፡ 1) የሚኒይልክ ወታደሮች እሥከ መሪዎቻቸው ከ80% በላይ ኦሮሞዎች ነበሩ ስለዚህ ጡት ቆረጣ የሚባለው ፈጠራ ከየት መጣ 2) እንደ ባህል የወንድ ብልት መስለብ የኦሮሞ በኋል ነበር እጅ የመቁረጥ ደግሞ የአማራ ግን የሴት ጡት መቁረጥ ምንድነው ትርጉሙ ደግሞ ለኦርቶዶክ አማራ 3) ሶስተኛ ሚንይልክ ለአባ ጅፋር በተለያዩ ግዜ በተጻፉ ደብዳቤዎች ኦሮሞ ባርያዎች መሸጡን እንዲያቆም ከማስጠንቀቂያ ጋር የሚጽፍ ከሆነ እንዴት ብሎ ነው መከላከያ የሌላቸን የኦሮሞ ሴቶችን ጡት እንዲቆረጥ ትእዛዝ የሚሰጡት :: ለጸጋዬ አራርሳ አይነቱ በበታችነት ስሜት የሰጠመ ሰው ከእውሸት በስተቀር ደግፎ አቁሞ የሚያስኬደው የጀርባ አጥንት የሌለው ለማጣ ውርጋጥ ነው:: አማራን በማውገዝ አንገቱን አቅርቅሮ እንዲሄድ ማድረግ የሚቻልበት ብቻ ሳይሆን የሚታሰብበት ጊዜ አልፏል እነጸጋዬ ፡ ጀዋርና እዚቄል ብታስቡበት ባትዳክሩ ይሻላችኋል::ከወደቁ በኋላ መንፈጋገጥ ለመላላጥ:: በአሁኑ ሰዓት የኦሮሞ አክራሪዎች በዘር አምባ ገነንነት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ለማስፈር የምታደርጉት መፍጨርጨ የበለጠ እንድትተፉ ነው የሚያደግጋችሁ: ከሁሉ የኢትዮጵያ ብሄረሰብ ሙሁራን የተስማሙበት ነገር ቢኖር በአሁኑ ሰዓት የሰላማቸው፡ የነጻነታቸው ዋስትና ይህንን ጽንፈኛ የኦሮሞ ብሄርተኛ ፖለቲካ ባለበት ማክሰም ነው:: ጽጋዬን የሚያባንነው አማራ ማድረግ ያለበት ተግባራዊ እርምጃ ደግሞ ኢትዮያዊ ርዓይ ካላቸው ኢትዮጵያዊ ኦሮሞዎች ጋር አብረን በህዝብ ብዛታቸን መጠን ሁሉም ኢትዮያዊ ተወክሉ ተጽእኖ የሚፈጥርባትን የእኩል የሆነች ሀገር መገንባት ብቻ ነው፡ በእውቀታቸው በቀና አመለካከታቸው የተሻለ ኢትዮጵያን ሊመሩ የሚችሉ ዜጎቻችንን ከየትም ብሄር ይምጡ ከየትም እንዲመሩን ስልጣን ላይ ማስቀመጥ አለብን፤ ሁላችንም በነርሱ ጥሩ ስራ ስለምናተርፍ:: ሀገራችን ኢትዮጵያን እንኳን ሊያፈርሷት በክፉ ዓይን የሚያዩትን ጠላቶች ለመጋፈጥ ምንም ፍንክች እንደማንል በማያወላዳ መንገድ ማሳወቅ:ዛቻ ሳይሆን እንዲያውቁት ማድረግ :: አሁም ምስጋና ለጆሌ ታየ ቦጋለ ፡ ለእውነት አርበኛው::ጠላቶቿን ወደዱም ጠሉም እናንበረክካቸዋለን:: ደጋግመን ስላደረግነው::

Abere
Senior Member
Posts: 11069
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የነጸጋዬ ፡ የነጀዋር ፡የኢዝቃኤል የውሸት ክምር በሀቀኛ የኢትዮጵያ ልጆች ይወድማል

Post by Abere » 09 Aug 2019, 17:50

@TGAA - በጣም እናመሰግናለን። ጥሩ ቁም ነገር ያዘለ ፅሁፍ ነው ያስነበብከን። ብዙ ከዚህ ፎረም ላይ ተልካሻ የጎሣ ጭቅጭቅ ነው የሚነበበው። እውነትን እንዴ ጦር ፈርተው ይታያሉ። አዎን፣ እነ ፀጋዬ ጁሃር እና ህዝቅዔል መደመጥ የሌለባቸው ግለሰቦች ናቸው። አንድ እንኳን ሚዛን የሚደፋ ነጥብ የላቸውም -ሁሉም በውሸት የተሞላ። ውሸቱንም እንኳን በአግባቡ አቅርበው መዋሸት የማይችሉ ናቸው። አገራችን የምትፈልገው ከጎሣ ክልል እስር ቤት ተፈታ ሁሉም ዜጋ እኩል የሚኖርባት መሆን እንጅ የጎሣ ቅርቅንቦ የትርምስ ቀጠና መሆን አይደለም።

sun
Member+
Posts: 9324
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የነጸጋዬ ፡ የነጀዋር ፡የኢዝቃኤል የውሸት ክምር በሀቀኛ የኢትዮጵያ ልጆች ይወድማል

Post by sun » 09 Aug 2019, 18:20

TGAA wrote:
09 Aug 2019, 11:52
እነ ጸጋዬ አራርሳ የገነቡት የባቢሎን ግንብ በውሸት ካብ የተሰራ ነው:: ውሸቱን ለመከላከል ደግሞ እነጸጋዬ የተካኑት ዘይቤ ፡እውነቱን ከመሞገት እውነት የሚናገረው ሰው ሰብእናን ማጥቃትና በማንነቱ ላይ እንዲተኮር በማድረግ ነው:: እውነቱን ተናጋሪው አማራ ከሆነ በቀላሉ ሰውዬውን የማን ብሄረሰብ አባል እንደሆነ በማሳየት (ነፍጠኛው ብቻ በማለት)እውነቱ ፕሮ ፓጋንዳ ነው ብለው መንጋ ተከታዮቻቸውን አግደው ከእውነቱ ማራቅ ይችላሉ:: ነገር ግን ይህንን እውነት የሚናገረው የራሳቸው የብሄር አባል የሆነ ፤በእውነት ወገቡና አእምሮው በእውቀት የጸና ከሆነ ግን ምን እንደሚያደርጉ ግራ ይገባቸዋል::ጽንፈኛ ኦሮሞውች ደማቸውን እንደ ቡና የሚያንተከትከው ነገር ቢኖን የሸፈኑት የእውሽት ክርፋት በራሳቸው የብሄረስብ አባል በሆነ ኩሩ ኦሮሞ ታዬ ቦጋለ ወይም ደግሞ እነሱ በአማራ ተጨቆኑ ተገፉ ከሚሏቸው ኢትዮያዊያን እንደ ሱማሌው ኢትዮጵያዊ ወንድማችን አቶ ሙስጠፋ፡ ሙክታር ኡስማንን ብቅ ብለው እነ ጸጋዬ የገነቡት የጭድ ቤት እውነት ሲነካው ምን ያህል ፈርካሳ መሆኑን ሲያሳዩ ነው::ጸጋዬ ሚንልክን ታሪክ ለማጨቅየት የተስፋዬ ወልደአብ ልበ ወለድ ታሪክ መነካት የለበትም ብሎ ሰላማዊ ስለፍ ሲጠራ፡ የኦዲፓው አዲሱ ይህ ታሪክ የተጻፈው ወያኔ ባጀት መድቦለት ነው ብሎ የሚያውቀውን እውነት ስለተናገረ ከስራው እንዲለቅ ቀን ከሌሊት ሲዶልት የከረመ( እውነቱን ውሸት ነው ብሎ አዲሱ እጁን እስኪሰጥ ድረስ)የዘቀጠ የውሽት ታሪክ ዘበኛ መሆኑን አሳይቷል:: :: አቶ ታዬ ቦጋለ ያነሳቸውን እውነቶችን እንመልከት ፡ ይህን ሲባል እውነቱን ለማስፈር እንጂ እነ ጻጋዬ እንደሚሉት የኦሮምን የማጠልሽት ስራም አይደም፡ 1) የሚኒይልክ ወታደሮች እሥከ መሪዎቻቸው ከ80% በላይ ኦሮሞዎች ነበሩ ስለዚህ ጡት ቆረጣ የሚባለው ፈጠራ ከየት መጣ 2) እንደ ባህል የወንድ ብልት መስለብ የኦሮሞ በኋል ነበር እጅ የመቁረጥ ደግሞ የአማራ ግን የሴት ጡት መቁረጥ ምንድነው ትርጉሙ ደግሞ ለኦርቶዶክ አማራ 3) ሶስተኛ ሚንይልክ ለአባ ጅፋር በተለያዩ ግዜ በተጻፉ ደብዳቤዎች ኦሮሞ ባርያዎች መሸጡን እንዲያቆም ከማስጠንቀቂያ ጋር የሚጽፍ ከሆነ እንዴት ብሎ ነው መከላከያ የሌላቸን የኦሮሞ ሴቶችን ጡት እንዲቆረጥ ትእዛዝ የሚሰጡት :: ለጸጋዬ አራርሳ አይነቱ በበታችነት ስሜት የሰጠመ ሰው ከእውሸት በስተቀር ደግፎ አቁሞ የሚያስኬደው የጀርባ አጥንት የሌለው ለማጣ ውርጋጥ ነው:: አማራን በማውገዝ አንገቱን አቅርቅሮ እንዲሄድ ማድረግ የሚቻልበት ብቻ ሳይሆን የሚታሰብበት ጊዜ አልፏል እነጸጋዬ ፡ ጀዋርና እዚቄል ብታስቡበት ባትዳክሩ ይሻላችኋል::ከወደቁ በኋላ መንፈጋገጥ ለመላላጥ:: በአሁኑ ሰዓት የኦሮሞ አክራሪዎች በዘር አምባ ገነንነት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ለማስፈር የምታደርጉት መፍጨርጨ የበለጠ እንድትተፉ ነው የሚያደግጋችሁ: ከሁሉ የኢትዮጵያ ብሄረሰብ ሙሁራን የተስማሙበት ነገር ቢኖር በአሁኑ ሰዓት የሰላማቸው፡ የነጻነታቸው ዋስትና ይህንን ጽንፈኛ የኦሮሞ ብሄርተኛ ፖለቲካ ባለበት ማክሰም ነው:: ጽጋዬን የሚያባንነው አማራ ማድረግ ያለበት ተግባራዊ እርምጃ ደግሞ ኢትዮያዊ ርዓይ ካላቸው ኢትዮጵያዊ ኦሮሞዎች ጋር አብረን በህዝብ ብዛታቸን መጠን ሁሉም ኢትዮያዊ ተወክሉ ተጽእኖ የሚፈጥርባትን የእኩል የሆነች ሀገር መገንባት ብቻ ነው፡ በእውቀታቸው በቀና አመለካከታቸው የተሻለ ኢትዮጵያን ሊመሩ የሚችሉ ዜጎቻችንን ከየትም ብሄር ይምጡ ከየትም እንዲመሩን ስልጣን ላይ ማስቀመጥ አለብን፤ ሁላችንም በነርሱ ጥሩ ስራ ስለምናተርፍ:: ሀገራችን ኢትዮጵያን እንኳን ሊያፈርሷት በክፉ ዓይን የሚያዩትን ጠላቶች ለመጋፈጥ ምንም ፍንክች እንደማንል በማያወላዳ መንገድ ማሳወቅ:ዛቻ ሳይሆን እንዲያውቁት ማድረግ :: አሁም ምስጋና ለጆሌ ታየ ቦጋለ ፡ ለእውነት አርበኛው::ጠላቶቿን ወደዱም ጠሉም እናንበረክካቸዋለን:: ደጋግመን ስላደረግነው::
Hmm.... 8)

These true warriors you are afraid off deep down to your cursed Judas Serpent Bone Marrows help all the Ethiopian peoples to face the modern reality, but not the bygone chauvinist medieval feudal legacy but only the truth so as to get together and build the new and true modern Ethiopia of nations and nationalities and live together in peace, equality and justice for all. Nothing more nothing less! Tultulla ahiyya bichaa! :P

TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የነጸጋዬ ፡ የነጀዋር ፡የኢዝቃኤል የውሸት ክምር በሀቀኛ የኢትዮጵያ ልጆች ይወድማል

Post by TGAA » 09 Aug 2019, 18:41

Sun your temper tantrum makes you sound a two years old child (ኮልታፋ ህጻን ልጅ ) so let us try to understand what your gibberish is all about. No I can't . can you slow down and say one word at a time.

Abere
Senior Member
Posts: 11069
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የነጸጋዬ ፡ የነጀዋር ፡የኢዝቃኤል የውሸት ክምር በሀቀኛ የኢትዮጵያ ልጆች ይወድማል

Post by Abere » 09 Aug 2019, 18:56

The biggest drawback of ጁሃርያን, next to their damn lie, is their emotion overrides their limited intelligence. Had this not been an online forum, in stead of civilized discussion (anytime they lose points to truth)they would have waved machete and sticks into the air to dust off their impulsive anger. But they deserve to swallow the bitter pill of truth. Let alone, charting the future of a country, these so-called OLF Juharian activists are not good enough to articulate themselves even.

TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የነጸጋዬ ፡ የነጀዋር ፡የኢዝቃኤል የውሸት ክምር በሀቀኛ የኢትዮጵያ ልጆች ይወድማል

Post by TGAA » 09 Aug 2019, 21:01

Well, individuals are hamperd to express themselves truthfully can resort to violenc to impose their stupid idea on other people... prepared individual or a group of individuals can talk to them with the only language they know put them in their right place. Be more prepared,that is all.


Post Reply