Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by Maxi » 02 Aug 2019, 12:49

ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች

By Achamyeleh Tamiru

እነዚህ ከታች የምትመለክቷቸው ሶስት የዐቢይ አሕመድ የአፓርታይድ አገዛዝ ቤተኞች መላው አማራ አልቆ ቢያድር የማይበርዳቸውና የማይሞቃቸው የአማራ ነቀርሳዎች ናቸው። ሶስቱም የዐቢይ አሕመድን ተልዕኮ ለመፈጸም እንወክለዋለን የሚሉትን አማራ ሸጠው የበሉ ይሁዳዎች ናቸው።

ዳግማዊት ሞገስ የታከለ ኡማ የስልጣን ተጋሪ ሆና ምክትል ከንቲባ ተደርጋ ተሹማ ነበር። ታከለ ኡማ ኦሕዴድን ወክሎ በአዲሱ አረጋ ቋንቋ «የኦሮምያን ልዩ ተጠቃሚነት በአዲስ አበባ ለማስጠበቅ» የከተማውን ከፍተኛ የሥልጣን እርከን ከሕወሓት ዘመን በከፋና በፈጠነ መልኩ በአንድ ዘውግ ሰዎች ሲሞላው፣ ከአዲስ አበባ ኗሪዎች መካከል የአማራ ማንነት ያላቸው እየታዬ ቤታቸው ሲፈርስ፣ ስራ አጥ የአዲስ አበባ ወጣቶች ተቀምጠው የኦሮሞን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል ከከተማ አስተዳደሩ ውጪ የመጡ ወጣቶች መታወቂያ እየታደላቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ሲደራጁና ሌሎች ወንጀሎች በከተማ አስተዳደሩ ሲሰሩ ብአዴንን ወክላ ምክትል ከንቲባ የሆነችው ዳግማዊት ግን በእነ ታከለ ልክ እወክለዋለሁ ለምትለው አማራ ልትሰራ ይቅርና እነ ታከለ የሚፈጽሙትን ወንጀል «ሚስጥር ነው» እያለች ደብቃ መያዝን ዋና ስራዋ ያደረገች ጉድ ነበረች።

በአለም ባንክ ጥናት መሰረት ከኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ የመጨረሻ ድሀና በመንገድ፣ በውሀ፣ በኤሌክትሪክና በሌሎች የኢኮኖሚና ማኅበራዊት መሰረተ ልማቶች ጭራ መሆኑ የተነገረለት ብአዴን የሚገዘግዘው የአማራ ክልል የሚባለው የሕወሓት የጠላት ቀጠና ነው። ዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከመሆኗ በፊት በመጨረሻው የፋሽስት ወያኔ የአገዛዝ ዘመን
በአገዛዙ ሊተገበሩ ከተያዙ 41 የመንገድ ልማት ፕሮጀክቶች መካከል ሁለቱ ብቻ አማራ ክልል ለሚባለው እንደተመደበለት ተነግሮን ነበር።

በዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖር ሚኒስቴርነት ዘመን ዘንድሮ ደግሞ በአገር አቀፍ ደረጃ ከተያዙ የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል ዝቅተኛ የመንገድ ሽፋን ላለው የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ የተያዘለት አንድ ፕሮጀክት ብቻ ነው። ለማ መገርሳ በየትም እርከን ላይ ብንመደብ የምንሰራው ኦሮሞን ወክለን ነው ብሎ ነበር። በኦሕዴድ/ኦነግ ዘመን አማራን ወክላ የትራንስፖርት ሚኒስትር የሆነችዋ ዳግማዊት ሞገስ ግን ሚኒስቴር ሆና በተሾመችበት ዘመን በመንገድ መሰረተ ልማት ጭራ ለሆነው የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ ፋሽስት ወያኔ እንኳ ይመድብለት ከነበረው ሁለት ፕሮጀክቶች አንዱን ቀንሳ ኦሮምያ ክልል ወደሚባለው የኦሕዴድ ኦነግ ግዛት አዛውራዋለች።

የብአዴን አማሮች አማራን ጠላት ያደረጉት ኃይሎች ለፍላጎታቸው ማስፈጸሚያ ይሆን ዘንድ አማራ ክልል በሚባለው አካባቢ የተከሏቸውን የልማት አውታሮች ሳይቀር ሎሌ ላደረጋቸው የአማራ ጠላት ነቅለው የሚሰጡ ጉዶች ናቸው። አዲሱ ለገሰ የሚባለው የአማራ ባለደም «አማራ ክልል» የሚባለው አካባቢ ፕሬዝደንት ሳለ የነበሩ የልማት መዋቅሮችን አስነቅሎ ወደ ትግራይ እንዲጓዙ ያደረገው በኢትዮጵያ መንግሥት የተሰሩትን ብቻ ሳይሆን የፋሽስት ወያኔ የመንፈስ አባት የሆነው ፋሽስት ጥሊያን በጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋና ጎንደር የሰራቸውን የልማት መዋቅሮች ጭምር ነው። የአዲሱ የመንፈስ ልጅ ዳግማዊትም እነሆ የአማራን ጠላት ያደረገው ፋሽስት ወያኔ የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ ይፈቅድለት ከነበራቸው ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱን ቀንሳ ጌቶቿ ለሚገዙት የኦሕዴድ/ኦነግ ክልል ሰጥታለች። የብአዴን አማሮች እንዲህ ናቸው! የብአዴን ወኪሎች እንወክለዋለን ከሚሉት ከአማራ ጉዳይ ይልቅ ሎሌ ላደረጋቸው ጌቶቻቸው ማደር ይበልጥባቸዋል።

ሌለኛው የአማራ ነቀርሳ ንጉሡ ጥላሁን የሚባለው የዐቢይ አሕመድ አፈቀላጤ ነው። ስለዚህ ጉድ ባለፉት ዓመታት የጻፍሁትን ወደኋላ መለስ ብሎ ማየት ይቻላል።

ሶስተኛው የአማራ ነቀርሳ ብናልፍ አንዷለም የሚባለው በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ ተደርጎ የተጎለተው ጉድ ነው። የብአዴን የማዕከላዊ ኮምቴ አባል የሆነው ብናልፍ አንዷለም «ነጻ ያወጡን ሕወሓቶች አይደለም ወልቃይትና ጠገዴን የተወለድሁበትን ጎጃም ደጋ ዳሞትን እንኳ ቢወስዱ ሲያንሳቸው ነው» ብሎ የሚያምንና «ሕወሓት በሕዝባዊ አመጽም ሆነ ሆነ በትጥቅ ትግል ከስልጣኑ ቢወገድ፤ ሕወሓትን መልሼ ወደ ሥልጣን ለማምጣት አብሬያቸው ደደቢት እንደገና እወርዳለሁ» የሚል ወደር የማይገኝለት ባንዳ ነው። የብናልፍ አንዷለም የሙሉ ጊዜ ስራ ወይም በዐቢይ አሕመድ የተሰጠው ተልዕኮ የአማራውን እንቅስቃሴ ማክሰምና የኦሕዴድ/ኦነግ ቅጣ ያጣ የበላይነት ማንበር ነው።

ብናልፍ ከሁለት ሳምንት በፊት ባሕር ዳር ውስጥ በሚስጥር ያሰለጥናቸው ለነበሩ የብአዴን ካድሬዎች «ፌዴራል መንግሥት ከብአዴን የሚጠብቀው የፖለቲካ ተግባር ከምርጫው በኋላ እንደ ኢሕአዴግ መንግሥት ለመሆን አብንን ከጥቅም ውጭ አድርገን ማጥፋትና በአማራ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንዳይኖረው መስራት ነው» ሲል ስምሪት ሰጥቷል። ኦሮምያ በሚባለው ክልል ኦነግ ማደፋፈሪያ ስለተሰጠውና የዐቢይ ፓርቲ ምናልባትም ሊሸነፍ ስለሚችል ኦሕዴድ መንግሥት መሆን የሚችለው ብአዴን የአማራን ድርሻ ከአብን እንዲጫረት በማድረግ ብቻ ነው። ብናልፍ በአሁኑ ወቅት እየሰራ ያለው ይህንን የዐቢይ አሕመድ ፕሮጀክት ነው።




sun
Member+
Posts: 9324
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by sun » 02 Aug 2019, 13:50

Hmm... 8)

Garbage in garbage out!

That neonazi milf baboon calling himself Achamyeleh (melke Xifuu besim ydegifuu) may whisper and rant his hate speeches through all of his back and front dirty holes day and night but can never defeat the healing and loving new century of communities and humanities. THUMBS UP! for the visionary and constructive moderate noble Amharas building peace and healing for all from the ground up. :P
QEFO RAS ASAMAA! :lol:
Maxi wrote:
02 Aug 2019, 12:49
ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች

By Achamyeleh Tamiru

እነዚህ ከታች የምትመለክቷቸው ሶስት የዐቢይ አሕመድ የአፓርታይድ አገዛዝ ቤተኞች መላው አማራ አልቆ ቢያድር የማይበርዳቸውና የማይሞቃቸው የአማራ ነቀርሳዎች ናቸው። ሶስቱም የዐቢይ አሕመድን ተልዕኮ ለመፈጸም እንወክለዋለን የሚሉትን አማራ ሸጠው የበሉ ይሁዳዎች ናቸው።

ዳግማዊት ሞገስ የታከለ ኡማ የስልጣን ተጋሪ ሆና ምክትል ከንቲባ ተደርጋ ተሹማ ነበር። ታከለ ኡማ ኦሕዴድን ወክሎ በአዲሱ አረጋ ቋንቋ «የኦሮምያን ልዩ ተጠቃሚነት በአዲስ አበባ ለማስጠበቅ» የከተማውን ከፍተኛ የሥልጣን እርከን ከሕወሓት ዘመን በከፋና በፈጠነ መልኩ በአንድ ዘውግ ሰዎች ሲሞላው፣ ከአዲስ አበባ ኗሪዎች መካከል የአማራ ማንነት ያላቸው እየታዬ ቤታቸው ሲፈርስ፣ ስራ አጥ የአዲስ አበባ ወጣቶች ተቀምጠው የኦሮሞን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል ከከተማ አስተዳደሩ ውጪ የመጡ ወጣቶች መታወቂያ እየታደላቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ሲደራጁና ሌሎች ወንጀሎች በከተማ አስተዳደሩ ሲሰሩ ብአዴንን ወክላ ምክትል ከንቲባ የሆነችው ዳግማዊት ግን በእነ ታከለ ልክ እወክለዋለሁ ለምትለው አማራ ልትሰራ ይቅርና እነ ታከለ የሚፈጽሙትን ወንጀል «ሚስጥር ነው» እያለች ደብቃ መያዝን ዋና ስራዋ ያደረገች ጉድ ነበረች።

በአለም ባንክ ጥናት መሰረት ከኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ የመጨረሻ ድሀና በመንገድ፣ በውሀ፣ በኤሌክትሪክና በሌሎች የኢኮኖሚና ማኅበራዊት መሰረተ ልማቶች ጭራ መሆኑ የተነገረለት ብአዴን የሚገዘግዘው የአማራ ክልል የሚባለው የሕወሓት የጠላት ቀጠና ነው። ዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከመሆኗ በፊት በመጨረሻው የፋሽስት ወያኔ የአገዛዝ ዘመን
በአገዛዙ ሊተገበሩ ከተያዙ 41 የመንገድ ልማት ፕሮጀክቶች መካከል ሁለቱ ብቻ አማራ ክልል ለሚባለው እንደተመደበለት ተነግሮን ነበር።

በዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖር ሚኒስቴርነት ዘመን ዘንድሮ ደግሞ በአገር አቀፍ ደረጃ ከተያዙ የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል ዝቅተኛ የመንገድ ሽፋን ላለው የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ የተያዘለት አንድ ፕሮጀክት ብቻ ነው። ለማ መገርሳ በየትም እርከን ላይ ብንመደብ የምንሰራው ኦሮሞን ወክለን ነው ብሎ ነበር። በኦሕዴድ/ኦነግ ዘመን አማራን ወክላ የትራንስፖርት ሚኒስትር የሆነችዋ ዳግማዊት ሞገስ ግን ሚኒስቴር ሆና በተሾመችበት ዘመን በመንገድ መሰረተ ልማት ጭራ ለሆነው የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ ፋሽስት ወያኔ እንኳ ይመድብለት ከነበረው ሁለት ፕሮጀክቶች አንዱን ቀንሳ ኦሮምያ ክልል ወደሚባለው የኦሕዴድ ኦነግ ግዛት አዛውራዋለች።

የብአዴን አማሮች አማራን ጠላት ያደረጉት ኃይሎች ለፍላጎታቸው ማስፈጸሚያ ይሆን ዘንድ አማራ ክልል በሚባለው አካባቢ የተከሏቸውን የልማት አውታሮች ሳይቀር ሎሌ ላደረጋቸው የአማራ ጠላት ነቅለው የሚሰጡ ጉዶች ናቸው። አዲሱ ለገሰ የሚባለው የአማራ ባለደም «አማራ ክልል» የሚባለው አካባቢ ፕሬዝደንት ሳለ የነበሩ የልማት መዋቅሮችን አስነቅሎ ወደ ትግራይ እንዲጓዙ ያደረገው በኢትዮጵያ መንግሥት የተሰሩትን ብቻ ሳይሆን የፋሽስት ወያኔ የመንፈስ አባት የሆነው ፋሽስት ጥሊያን በጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋና ጎንደር የሰራቸውን የልማት መዋቅሮች ጭምር ነው። የአዲሱ የመንፈስ ልጅ ዳግማዊትም እነሆ የአማራን ጠላት ያደረገው ፋሽስት ወያኔ የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ ይፈቅድለት ከነበራቸው ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱን ቀንሳ ጌቶቿ ለሚገዙት የኦሕዴድ/ኦነግ ክልል ሰጥታለች። የብአዴን አማሮች እንዲህ ናቸው! የብአዴን ወኪሎች እንወክለዋለን ከሚሉት ከአማራ ጉዳይ ይልቅ ሎሌ ላደረጋቸው ጌቶቻቸው ማደር ይበልጥባቸዋል።

ሌለኛው የአማራ ነቀርሳ ንጉሡ ጥላሁን የሚባለው የዐቢይ አሕመድ አፈቀላጤ ነው። ስለዚህ ጉድ ባለፉት ዓመታት የጻፍሁትን ወደኋላ መለስ ብሎ ማየት ይቻላል።

ሶስተኛው የአማራ ነቀርሳ ብናልፍ አንዷለም የሚባለው በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ ተደርጎ የተጎለተው ጉድ ነው። የብአዴን የማዕከላዊ ኮምቴ አባል የሆነው ብናልፍ አንዷለም «ነጻ ያወጡን ሕወሓቶች አይደለም ወልቃይትና ጠገዴን የተወለድሁበትን ጎጃም ደጋ ዳሞትን እንኳ ቢወስዱ ሲያንሳቸው ነው» ብሎ የሚያምንና «ሕወሓት በሕዝባዊ አመጽም ሆነ ሆነ በትጥቅ ትግል ከስልጣኑ ቢወገድ፤ ሕወሓትን መልሼ ወደ ሥልጣን ለማምጣት አብሬያቸው ደደቢት እንደገና እወርዳለሁ» የሚል ወደር የማይገኝለት ባንዳ ነው። የብናልፍ አንዷለም የሙሉ ጊዜ ስራ ወይም በዐቢይ አሕመድ የተሰጠው ተልዕኮ የአማራውን እንቅስቃሴ ማክሰምና የኦሕዴድ/ኦነግ ቅጣ ያጣ የበላይነት ማንበር ነው።

ብናልፍ ከሁለት ሳምንት በፊት ባሕር ዳር ውስጥ በሚስጥር ያሰለጥናቸው ለነበሩ የብአዴን ካድሬዎች «ፌዴራል መንግሥት ከብአዴን የሚጠብቀው የፖለቲካ ተግባር ከምርጫው በኋላ እንደ ኢሕአዴግ መንግሥት ለመሆን አብንን ከጥቅም ውጭ አድርገን ማጥፋትና በአማራ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንዳይኖረው መስራት ነው» ሲል ስምሪት ሰጥቷል። ኦሮምያ በሚባለው ክልል ኦነግ ማደፋፈሪያ ስለተሰጠውና የዐቢይ ፓርቲ ምናልባትም ሊሸነፍ ስለሚችል ኦሕዴድ መንግሥት መሆን የሚችለው ብአዴን የአማራን ድርሻ ከአብን እንዲጫረት በማድረግ ብቻ ነው። ብናልፍ በአሁኑ ወቅት እየሰራ ያለው ይህንን የዐቢይ አሕመድ ፕሮጀክት ነው።




simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by simbe11 » 02 Aug 2019, 13:57

You are just missing one truth here. Triballists have no tribes. The only thing they stand for is their own luxury lives. If yo think you will get some good from tribal politicians, I am assuring yo that you are expecting honey from fly.

Don' waste your time here. All the Amhara leaders are against Amhara, All Oromo leaders are against Oromo, All Tigray leaders and against Tigray, and so on. Hope you get the point.

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by simbe11 » 02 Aug 2019, 21:29

[quote=present post_id=945510 time=1564782618
I bet you on that. All tribal thinkers are evil. In a multi-ethnic Ethiopia, you cannot be tribal and at the same time good.

All, including the Amhara leaders are the same evils.

user_id=44809]
All? :lol: :lol: :lol:

Naa,buddy


simbe11 wrote:
02 Aug 2019, 13:57
You are just missing one truth here. Triballists have no tribes. The only thing they stand for is their own luxury lives. If yo think you will get some good from tribal politicians, I am assuring yo that you are expecting honey from fly.

Don' waste your time here. All the Amhara leaders are against Amhara, All Oromo leaders are against Oromo, All Tigray leaders and against Tigray, and so on. Hope you get the point.
[/quote]

Ideaforum
Member
Posts: 190
Joined: 31 Jul 2018, 20:40

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by Ideaforum » 03 Aug 2019, 04:34

ይህ የሌባው የወያኔ ወሬ ነው! ተበልቷል አታስቡ!! ጅቦቹ!!!
Maxi wrote:
02 Aug 2019, 12:49
ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች

By Achamyeleh Tamiru

እነዚህ ከታች የምትመለክቷቸው ሶስት የዐቢይ አሕመድ የአፓርታይድ አገዛዝ ቤተኞች መላው አማራ አልቆ ቢያድር የማይበርዳቸውና የማይሞቃቸው የአማራ ነቀርሳዎች ናቸው። ሶስቱም የዐቢይ አሕመድን ተልዕኮ ለመፈጸም እንወክለዋለን የሚሉትን አማራ ሸጠው የበሉ ይሁዳዎች ናቸው።

ዳግማዊት ሞገስ የታከለ ኡማ የስልጣን ተጋሪ ሆና ምክትል ከንቲባ ተደርጋ ተሹማ ነበር። ታከለ ኡማ ኦሕዴድን ወክሎ በአዲሱ አረጋ ቋንቋ «የኦሮምያን ልዩ ተጠቃሚነት በአዲስ አበባ ለማስጠበቅ» የከተማውን ከፍተኛ የሥልጣን እርከን ከሕወሓት ዘመን በከፋና በፈጠነ መልኩ በአንድ ዘውግ ሰዎች ሲሞላው፣ ከአዲስ አበባ ኗሪዎች መካከል የአማራ ማንነት ያላቸው እየታዬ ቤታቸው ሲፈርስ፣ ስራ አጥ የአዲስ አበባ ወጣቶች ተቀምጠው የኦሮሞን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል ከከተማ አስተዳደሩ ውጪ የመጡ ወጣቶች መታወቂያ እየታደላቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ሲደራጁና ሌሎች ወንጀሎች በከተማ አስተዳደሩ ሲሰሩ ብአዴንን ወክላ ምክትል ከንቲባ የሆነችው ዳግማዊት ግን በእነ ታከለ ልክ እወክለዋለሁ ለምትለው አማራ ልትሰራ ይቅርና እነ ታከለ የሚፈጽሙትን ወንጀል «ሚስጥር ነው» እያለች ደብቃ መያዝን ዋና ስራዋ ያደረገች ጉድ ነበረች።

በአለም ባንክ ጥናት መሰረት ከኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ የመጨረሻ ድሀና በመንገድ፣ በውሀ፣ በኤሌክትሪክና በሌሎች የኢኮኖሚና ማኅበራዊት መሰረተ ልማቶች ጭራ መሆኑ የተነገረለት ብአዴን የሚገዘግዘው የአማራ ክልል የሚባለው የሕወሓት የጠላት ቀጠና ነው። ዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከመሆኗ በፊት በመጨረሻው የፋሽስት ወያኔ የአገዛዝ ዘመን
በአገዛዙ ሊተገበሩ ከተያዙ 41 የመንገድ ልማት ፕሮጀክቶች መካከል ሁለቱ ብቻ አማራ ክልል ለሚባለው እንደተመደበለት ተነግሮን ነበር።

በዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖር ሚኒስቴርነት ዘመን ዘንድሮ ደግሞ በአገር አቀፍ ደረጃ ከተያዙ የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል ዝቅተኛ የመንገድ ሽፋን ላለው የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ የተያዘለት አንድ ፕሮጀክት ብቻ ነው። ለማ መገርሳ በየትም እርከን ላይ ብንመደብ የምንሰራው ኦሮሞን ወክለን ነው ብሎ ነበር። በኦሕዴድ/ኦነግ ዘመን አማራን ወክላ የትራንስፖርት ሚኒስትር የሆነችዋ ዳግማዊት ሞገስ ግን ሚኒስቴር ሆና በተሾመችበት ዘመን በመንገድ መሰረተ ልማት ጭራ ለሆነው የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ ፋሽስት ወያኔ እንኳ ይመድብለት ከነበረው ሁለት ፕሮጀክቶች አንዱን ቀንሳ ኦሮምያ ክልል ወደሚባለው የኦሕዴድ ኦነግ ግዛት አዛውራዋለች።

የብአዴን አማሮች አማራን ጠላት ያደረጉት ኃይሎች ለፍላጎታቸው ማስፈጸሚያ ይሆን ዘንድ አማራ ክልል በሚባለው አካባቢ የተከሏቸውን የልማት አውታሮች ሳይቀር ሎሌ ላደረጋቸው የአማራ ጠላት ነቅለው የሚሰጡ ጉዶች ናቸው። አዲሱ ለገሰ የሚባለው የአማራ ባለደም «አማራ ክልል» የሚባለው አካባቢ ፕሬዝደንት ሳለ የነበሩ የልማት መዋቅሮችን አስነቅሎ ወደ ትግራይ እንዲጓዙ ያደረገው በኢትዮጵያ መንግሥት የተሰሩትን ብቻ ሳይሆን የፋሽስት ወያኔ የመንፈስ አባት የሆነው ፋሽስት ጥሊያን በጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋና ጎንደር የሰራቸውን የልማት መዋቅሮች ጭምር ነው። የአዲሱ የመንፈስ ልጅ ዳግማዊትም እነሆ የአማራን ጠላት ያደረገው ፋሽስት ወያኔ የአማራ ክልል ለሚባለው አካባቢ ይፈቅድለት ከነበራቸው ሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱን ቀንሳ ጌቶቿ ለሚገዙት የኦሕዴድ/ኦነግ ክልል ሰጥታለች። የብአዴን አማሮች እንዲህ ናቸው! የብአዴን ወኪሎች እንወክለዋለን ከሚሉት ከአማራ ጉዳይ ይልቅ ሎሌ ላደረጋቸው ጌቶቻቸው ማደር ይበልጥባቸዋል።

ሌለኛው የአማራ ነቀርሳ ንጉሡ ጥላሁን የሚባለው የዐቢይ አሕመድ አፈቀላጤ ነው። ስለዚህ ጉድ ባለፉት ዓመታት የጻፍሁትን ወደኋላ መለስ ብሎ ማየት ይቻላል።

ሶስተኛው የአማራ ነቀርሳ ብናልፍ አንዷለም የሚባለው በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ ተደርጎ የተጎለተው ጉድ ነው። የብአዴን የማዕከላዊ ኮምቴ አባል የሆነው ብናልፍ አንዷለም «ነጻ ያወጡን ሕወሓቶች አይደለም ወልቃይትና ጠገዴን የተወለድሁበትን ጎጃም ደጋ ዳሞትን እንኳ ቢወስዱ ሲያንሳቸው ነው» ብሎ የሚያምንና «ሕወሓት በሕዝባዊ አመጽም ሆነ ሆነ በትጥቅ ትግል ከስልጣኑ ቢወገድ፤ ሕወሓትን መልሼ ወደ ሥልጣን ለማምጣት አብሬያቸው ደደቢት እንደገና እወርዳለሁ» የሚል ወደር የማይገኝለት ባንዳ ነው። የብናልፍ አንዷለም የሙሉ ጊዜ ስራ ወይም በዐቢይ አሕመድ የተሰጠው ተልዕኮ የአማራውን እንቅስቃሴ ማክሰምና የኦሕዴድ/ኦነግ ቅጣ ያጣ የበላይነት ማንበር ነው።

ብናልፍ ከሁለት ሳምንት በፊት ባሕር ዳር ውስጥ በሚስጥር ያሰለጥናቸው ለነበሩ የብአዴን ካድሬዎች «ፌዴራል መንግሥት ከብአዴን የሚጠብቀው የፖለቲካ ተግባር ከምርጫው በኋላ እንደ ኢሕአዴግ መንግሥት ለመሆን አብንን ከጥቅም ውጭ አድርገን ማጥፋትና በአማራ ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንዳይኖረው መስራት ነው» ሲል ስምሪት ሰጥቷል። ኦሮምያ በሚባለው ክልል ኦነግ ማደፋፈሪያ ስለተሰጠውና የዐቢይ ፓርቲ ምናልባትም ሊሸነፍ ስለሚችል ኦሕዴድ መንግሥት መሆን የሚችለው ብአዴን የአማራን ድርሻ ከአብን እንዲጫረት በማድረግ ብቻ ነው። ብናልፍ በአሁኑ ወቅት እየሰራ ያለው ይህንን የዐቢይ አሕመድ ፕሮጀክት ነው።




Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by Maxi » 03 Aug 2019, 06:08

Ideaforum wrote:
03 Aug 2019, 04:34
ይህ የሌባው የወያኔ ወሬ ነው! ተበልቷል አታስቡ!! ጅቦቹ!!!
አገሪቱ በጋሎች ተወራ ወገባቸው ተሰባብሮ ትግራይ መቀሌ ውስጥ ፕላኔት ሆቴል ተሰባስበው እያለቀሱ ስላሉት ፋሽሽት ትግሬዎች ታወራለህ!!!
አንት ራሱ አንዱ ወራሪ ጋላ መሆን አለብህ!!!

Ideaforum
Member
Posts: 190
Joined: 31 Jul 2018, 20:40

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by Ideaforum » 03 Aug 2019, 12:35

ታውቆብሻል!! አትልፊ ጅቦ!!! ነቀርሳ ወያኔ ብቻ ነው! መልስህ እራሱ ነቀርሳ ነው!! ይእማይድነው እንደ ነቀርሳ ወያኔ ብቻ ነው!! ቻው!!!
Maxi wrote:
03 Aug 2019, 06:08
Ideaforum wrote:
03 Aug 2019, 04:34
ይህ የሌባው የወያኔ ወሬ ነው! ተበልቷል አታስቡ!! ጅቦቹ!!!
አገሪቱ በጋሎች ተወራ ወገባቸው ተሰባብሮ ትግራይ መቀሌ ውስጥ ፕላኔት ሆቴል ተሰባስበው እያለቀሱ ስላሉት ፋሽሽት ትግሬዎች ታወራለህ!!!
አንት ራሱ አንዱ ወራሪ ጋላ መሆን አለብህ!!!

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by simbe11 » 04 Aug 2019, 16:27

Wow!!
You are denying what you are doing. Tribalism is the worst form politics. No matter who does it it’s wrong.
Don’t boast about your Amhara are immune from tribalism. What we are seeing today is telling us the other way.
If you don’t like tribal Oromo, Tigray then you should hate tribal Amharas as well. Because they are equally dangerous for Ethiopia.
present wrote:
03 Aug 2019, 03:04
Amara is forced to be organized ethically, recently! Amara is still asking ethnic federalism to be changed. Amaras are not tribalists, buddy. :lol: So go talk to those that need tribslisim to hide from their crimes. Does that include abiy? We will see?

Don't ever equate tplf ascarid and jewariands with Gurage, Amaras, Afar and somalis and pro Ethiopia n Oromos. They all want tribslisim be Gone!


simbe11 wrote:
02 Aug 2019, 21:29
[quote=present post_id=945510 time=1564782618
I bet you on that. All tribal thinkers are evil. In a multi-ethnic Ethiopia, you cannot be tribal and at the same time good.

All, including the Amhara leaders are the same evils.

user_id=44809]
All? :lol: :lol: :lol:

Naa,buddy


simbe11 wrote:
02 Aug 2019, 13:57
You are just missing one truth here. Triballists have no tribes. The only thing they stand for is their own luxury lives. If yo think you will get some good from tribal politicians, I am assuring yo that you are expecting honey from fly.

Don' waste your time here. All the Amhara leaders are against Amhara, All Oromo leaders are against Oromo, All Tigray leaders and against Tigray, and so on. Hope you get the point.
[/quote]

Username
Member
Posts: 18
Joined: 25 Jun 2019, 11:36

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by Username » 05 Aug 2019, 03:10

The three enemies of Amhara are:
1. Mind blockage or prejudices
2. Greed & no space to others’ thoughts
3. Ignorance and lack of respect to other citizens’ identity.
Unless we free ourselves from slavery of these enemies, we may not fit to the 21st century’s coexistence.

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by Zreal » 05 Aug 2019, 03:16

ወሎ ኼኛ፣ ፊንፊኔ ኼኛ!!! :lol: :lol: :lol:
Username wrote:
05 Aug 2019, 03:10
The three enemies of Amhara are:
1. Mind blockage or prejudices
2. Greed & no space to others’ thoughts
3. Ignorance and lack of respect to other citizens’ identity.
Unless we free ourselves from slavery of these enemies, we may not fit to the 21st century’s coexistence.

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by simbe11 » 06 Aug 2019, 13:20

I never did and will never call any people tribal. If you boast Amhara are special, well, I don't agree with that. There are millions of Ormoms, and Tigrayans that are Ethiopians.
But, just like Halefi for Tigray and J-war for Oromo, there are a few Amharas that are tribalists. If that was not the case, why do we have NAMA and ADP. You can still talk about the identity of ADP leaders. Because most are not Amharas as we all know. But NAMA are Amharas. that means there are tribalists in Amhara too.

present wrote:
05 Aug 2019, 01:27
Amara is not tribalist at all. You are not going to find a single Amara politician who believes he/she is not Ethiopian but Amara only. But Jewarians/olf and tplf like halafi would tell you they are not Ethiopians :lol:

Tribalists hate any Ethiopian national history and assets including the great battle of Adwa. You will never find an Amara doing that.

Amaras have been accused by tribalists for being unionists until a few months ago and now. Calling Amaras tribalists is the funniest thing :lol:
simbe11 wrote:
04 Aug 2019, 16:27
Wow!!
You are denying what you are doing. Tribalism is the worst form politics. No matter who does it it’s wrong.
Don’t boast about your Amhara are immune from tribalism. What we are seeing today is telling us the other way.
If you don’t like tribal Oromo, Tigray then you should hate tribal Amharas as well. Because they are equally dangerous for Ethiopia.
present wrote:
03 Aug 2019, 03:04
Amara is forced to be organized ethically, recently! Amara is still asking ethnic federalism to be changed. Amaras are not tribalists, buddy. :lol: So go talk to those that need tribslisim to hide from their crimes. Does that include abiy? We will see?

Don't ever equate tplf ascarid and jewariands with Gurage, Amaras, Afar and somalis and pro Ethiopia n Oromos. They all want tribslisim be Gone!


simbe11 wrote:
02 Aug 2019, 21:29
[quote=present post_id=945510 time=1564782618
I bet you on that. All tribal thinkers are evil. In a multi-ethnic Ethiopia, you cannot be tribal and at the same time good.

All, including the Amhara leaders are the same evils.

user_id=44809]
All? :lol: :lol: :lol:

Naa,buddy


simbe11 wrote:
02 Aug 2019, 13:57
You are just missing one truth here. Triballists have no tribes. The only thing they stand for is their own luxury lives. If yo think you will get some good from tribal politicians, I am assuring yo that you are expecting honey from fly.

Don' waste your time here. All the Amhara leaders are against Amhara, All Oromo leaders are against Oromo, All Tigray leaders and against Tigray, and so on. Hope you get the point.
[/quote]

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሶስቱ የአማራ ነቀርሳዎች!!!!

Post by simbe11 » 06 Aug 2019, 19:56

When people deny the obvious and boast about Amhara being immune from tribalism, it shows how bogus they are. I know Amharas don’t think tribally. But that doesn’t mean that they are immune.
Present,

Could you tell me what NAMA people are. If you don’t call them “Zeregna” in what moral will you call others “Zeregna”.

Tribalism isn’t something you give selectively. If some people are tribalists, you just call them “Zeregna”.

Post Reply