Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

የወለጋ ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብታችን ይከበርል በማለታቸው ከ16 ሺህ በላይ ህዝብ ታሰሩ!!

Post by Zreal » 30 Jul 2019, 06:14

የወለጋ ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብታችን ይከበርል በማለታቸው ከ16 ሺህ በላይ ህዝብ ታሰሩ!!

ወለጋ ጃል ማሮ እና መሰል ልጆቿ ባነሱት ክልል የመሆን ጥያቄ ጋር ተያይዞ፤ አፈናው በርትቶ 16000 በላይ ወጣቶች በእስር ላይ እንደሚገኙ እየተገለፀ ነው። በነገራችሁ ላይ ለአስተዳደር አመቺ ባልሆነ መንገድ በመካለሉ የህዝቡ እንግልት ይሁን ሌላ ምክንያት፤ የወለጋ ህዝብ ጃልመሮን አፍኖ በመደበቅ ቅሬታውን አሳይቷል።
አፈናው ይቁም! ጥያቄያቸውን በአደባባይ ይግለፁ።

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: የወለጋ ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብታችን ይከበርል በማለታቸው ከ16 ሺህ በላይ ህዝብ ታሰሩ!!

Post by Ethoash » 30 Jul 2019, 07:18

Zreal wrote:
30 Jul 2019, 06:14
የወለጋ ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብታችን ይከበርል በማለታቸው ከ16 ሺህ በላይ ህዝብ ታሰሩ!!

ወለጋ ጃል ማሮ እና መሰል ልጆቿ ባነሱት ክልል የመሆን ጥያቄ ጋር ተያይዞ፤ አፈናው በርትቶ 16000 በላይ ወጣቶች በእስር ላይ እንደሚገኙ እየተገለፀ ነው። በነገራችሁ ላይ ለአስተዳደር አመቺ ባልሆነ መንገድ በመካለሉ የህዝቡ እንግልት ይሁን ሌላ ምክንያት፤ የወለጋ ህዝብ ጃልመሮን አፍኖ በመደበቅ ቅሬታውን አሳይቷል።
አፈናው ይቁም! ጥያቄያቸውን በአደባባይ ይግለፁ።
አስራ ስድስት ሺህ ሕዝብ በነፃ ሶስቴ ተቀለበ በለኛ።

ሕገ መንግስቱ እኮ ቀንታቹህ ተገንጠሉ አላለም
በሁለተኛ ደረጃ በስልፍ ተገንጠሉ አላለም
ያለው በስነስራት ማመልከቻህን አስገብተህ አመት ትጠብቃለህ ነው ያለው። ደረጃ በደርጅ ክልል የመሆን ጥያቄህ ይመለሳል ከዚያ በስተቀር የእስር ቤት እንጅራ ነው የምትበላው።
አንዳንዴ መዋሽት ካልቀረ ለምን መቶ ሺህ አይባልም ለምን በአስር ሺህ እንወስናለን ። ለምንስ መቶ ሺህ ሕዝብ ተረሽነ አይባልም ።። መዋሽታችን ካልቀረ ደመቅ ማረግ አለብን

Marc
Member
Posts: 230
Joined: 27 Jun 2017, 01:52

Re: የወለጋ ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብታችን ይከበርል በማለታቸው ከ16 ሺህ በላይ ህዝብ ታሰሩ!!

Post by Marc » 30 Jul 2019, 07:47

Ethoash wrote:
30 Jul 2019, 07:18
Zreal wrote:
30 Jul 2019, 06:14
የወለጋ ህዝብ ክልል የመሆን ህገመንግስታዊ መብታችን ይከበርል በማለታቸው ከ16 ሺህ በላይ ህዝብ ታሰሩ!!

ወለጋ ጃል ማሮ እና መሰል ልጆቿ ባነሱት ክልል የመሆን ጥያቄ ጋር ተያይዞ፤ አፈናው በርትቶ 16000 በላይ ወጣቶች በእስር ላይ እንደሚገኙ እየተገለፀ ነው። በነገራችሁ ላይ ለአስተዳደር አመቺ ባልሆነ መንገድ በመካለሉ የህዝቡ እንግልት ይሁን ሌላ ምክንያት፤ የወለጋ ህዝብ ጃልመሮን አፍኖ በመደበቅ ቅሬታውን አሳይቷል።
አፈናው ይቁም! ጥያቄያቸውን በአደባባይ ይግለፁ።
አስራ ስድስት ሺህ ሕዝብ በነፃ ሶስቴ ተቀለበ በለኛ።

ሕገ መንግስቱ እኮ ቀንታቹህ ተገንጠሉ አላለም
በሁለተኛ ደረጃ በስልፍ ተገንጠሉ አላለም
ያለው በስነስራት ማመልከቻህን አስገብተህ አመት ትጠብቃለህ ነው ያለው። ደረጃ በደርጅ ክልል የመሆን ጥያቄህ ይመለሳል ከዚያ በስተቀር የእስር ቤት እንጅራ ነው የምትበላው።
አንዳንዴ መዋሽት ካልቀረ ለምን መቶ ሺህ አይባልም ለምን በአስር ሺህ እንወስናለን ። ለምንስ መቶ ሺህ ሕዝብ ተረሽነ አይባልም ።። መዋሽታችን ካልቀረ ደመቅ ማረግ አለብን
ወለጋ የጥንቱ እናርያ በሞጋሳ ከመጨፍለቁ በቀር የተለየ ዝርያ ያለዉ ነዉ፡፡

Post Reply