Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ በህገ-መንግስት ሳይሆን በህገ-ብሄር ነው እምትተዳደረው

Post by kibramlak » 29 Jul 2019, 11:21

በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ በህገ-መንግስት ሳይሆን በህገ-ብሄር ነው እምትተዳደረው፣፣

ሀይለማርያም ደሳለኝ በመለስ ፎቶ ሲመራ እንደቆየ ሁሉ፣ ዶ/ር አብይ እስካሁን በጠባብ ዘረኝነት በተለከፈው TPLF በለቀለቀው ህገ-ብሄር ነው እሚመራው፣፣ እነ ኦነግ TPLF በቀደደው የተሰገሰጉ ሌቦች እና ጭንቅላት የሌላቸው አሻንጉሊቶች ናቸው፣፣

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ በህገ-መንግስት ሳይሆን በህገ-ብሄር ነው እምትተዳደረው

Post by simbe11 » 29 Jul 2019, 11:27

I don’t really agree with you calling our constitution “hige-biher”. That’s like giving a respect where respect isn’t rightfully attained.
The law of the land right now is “hige-Arawit” which has less value than the paper its written on.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ በህገ-መንግስት ሳይሆን በህገ-ብሄር ነው እምትተዳደረው

Post by kibramlak » 30 Jul 2019, 08:21

simbe11 wrote:
29 Jul 2019, 11:27
I don’t really agree with you calling our constitution “hige-biher”. That’s like giving a respect where respect isn’t rightfully attained.
The law of the land right now is “hige-Arawit” which has less value than the paper its written on.
You are right,, የመንጋ ፓለቲካ በአራዊቶች እይታ እንኳን ብቁ መሆን አይችልም፣፣ እንስሳቶች እንኳን የራሳቸው ስርአት አላቸው ፣፣ ፍየል እጎኔ በግ ሳር በላች ብላ አትጣላም፣፣ ፈረስ ከበሬ ጋር በግጦሽ መሬት አይጣላም፣፣ አእምሮን በሚከብድ እና ለማመን በሚያስቸግር መልኩ እንደዚህ ከእንስሳት ያነሱ ጥርቅሞች እንደሰው የሚመሰሉት በሚለብሱት ልብስ ወይም በሚበሉት እንጅ በአስተሳሰባቸውች የዘቀጡ ናቸው

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: በአሁኑ ሰአት ኢትዮጵያ በህገ-መንግስት ሳይሆን በህገ-ብሄር ነው እምትተዳደረው

Post by kibramlak » 03 Nov 2019, 05:23

ፅንፈኞች ይህችን ሀገር መምራት ቀርቶ ሰላማዊ ዜጋ እንዳይኖር እንቅፋት መሆናቸው ለማንም ግልፅ ነው

Post Reply