Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

አፋን ጋላ!!! አፋን ጋላ እናስተዋውቃችሁ!!

Post by Maxi » 28 Jul 2019, 09:45

አፋን ጋላ!!! አፋን ጋላ እናስተዋውቃችሁ!!

ኦነጋውያን ሞቃድሾ የነበረው የድርጅቱ ልሳን የነበረውን የሬዲዮ ጣቢያ «አፋን ጋላ» ይሉት ነበር። ለዚህም የጣቢያው አዘጋጅ የነበረው ሰው የጻፈው ደብዳቤ አለ። ኦነጋውያን እንዲህ ለራቸው የሚፈልጉትን ስምና አራማ እያወጡና እየፈጠሩ ባልዋለበት የሚወነጅሉት ግን መከረኛውን አማራ ነው።

ኦነግ ራሱ ኦነግ ከመባሉ በፊት በራሳቸው በኦነግ ስዎች የወጣለት የመጀመሪያ ስም ጋነግ ወይንም «የጋላ ነጻ አውጭ ግንባር» በእንግሊዝኛ Galla Libration Front(GLF) የሚል ነበር። ድርጅቱ ኦነግ የተባለውን የዛሬውን ስሙን ያገኘው የመጀመሪያውን ስሙን ጋነግን ወይም GLFን ወደ ኦነግ ወይም OLF ቀይሮ ነው።

የዚያድ ባሬዋን ሶማሊያን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መዘክር ስበረብር በርካታ የኦነግ ሰነዶችን አግኝቻለሁ። ከነዚህ ሰነዶች መካከል ኦነግ ራሱን «የጋላ ነጻ አውጪ ግንባር» ወይም Galla Libration Front እያለ ይጠራበት የነበረው ድብዳቤ ከነ መሐተሙ አንዱ ነው። ራሱን «የጋላ ነጻ አውጭ ግንባር» ወይም GLF ብሎ ይጠራ የነበረው የዛሬው ኦነግ ደብዳቤውን የጻፈው ከኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነፃ ለመውጣት የሚያደርገውን ትግል የሚያግዝ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ያደርግለት ዘንድ ዚያድ ባሬን በመማፀን ነው። ይህን ዶሴ ወደፊት ማውጣቴ አይቀርም።

ከዚህ በተጨማሪ ኦነጋውያን ሞቃድሾ የነበረው የድርጅቱ ልሳን የነበረውን የሬዲዮ ጣቢያ «አፋን ጋላ» ይሉት ነበር። ለዚህም የጣቢያው አዘጋጅ የነበረው ሰው የጻፈው ደብዳቤ አለ። ኦነጋውያን እንዲህ ለራቸው የሚፈልጉትን ስምና አራማ እያወጡና እየፈጠሩ ባልዋለበት የሚወነጅሉት ግን መከረኛውን አማራ ነው።

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: አፋን ጋላ!!! አፋን ጋላ እናስተዋውቃችሁ!!

Post by banebris2013 » 28 Jul 2019, 11:14

Maxi wrote:
28 Jul 2019, 09:45
አፋን ጋላ!!! አፋን ጋላ እናስተዋውቃችሁ!!

ኦነጋውያን ሞቃድሾ የነበረው የድርጅቱ ልሳን የነበረውን የሬዲዮ ጣቢያ «አፋን ጋላ» ይሉት ነበር። ለዚህም የጣቢያው አዘጋጅ የነበረው ሰው የጻፈው ደብዳቤ አለ። ኦነጋውያን እንዲህ ለራቸው የሚፈልጉትን ስምና አራማ እያወጡና እየፈጠሩ ባልዋለበት የሚወነጅሉት ግን መከረኛውን አማራ ነው።

ኦነግ ራሱ ኦነግ ከመባሉ በፊት በራሳቸው በኦነግ ስዎች የወጣለት የመጀመሪያ ስም ጋነግ ወይንም «የጋላ ነጻ አውጭ ግንባር» በእንግሊዝኛ Galla Libration Front(GLF) የሚል ነበር። ድርጅቱ ኦነግ የተባለውን የዛሬውን ስሙን ያገኘው የመጀመሪያውን ስሙን ጋነግን ወይም GLFን ወደ ኦነግ ወይም OLF ቀይሮ ነው።

የዚያድ ባሬዋን ሶማሊያን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መዘክር ስበረብር በርካታ የኦነግ ሰነዶችን አግኝቻለሁ። ከነዚህ ሰነዶች መካከል ኦነግ ራሱን «የጋላ ነጻ አውጪ ግንባር» ወይም Galla Libration Front እያለ ይጠራበት የነበረው ድብዳቤ ከነ መሐተሙ አንዱ ነው። ራሱን «የጋላ ነጻ አውጭ ግንባር» ወይም GLF ብሎ ይጠራ የነበረው የዛሬው ኦነግ ደብዳቤውን የጻፈው ከኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ነፃ ለመውጣት የሚያደርገውን ትግል የሚያግዝ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ያደርግለት ዘንድ ዚያድ ባሬን በመማፀን ነው። ይህን ዶሴ ወደፊት ማውጣቴ አይቀርም።

ከዚህ በተጨማሪ ኦነጋውያን ሞቃድሾ የነበረው የድርጅቱ ልሳን የነበረውን የሬዲዮ ጣቢያ «አፋን ጋላ» ይሉት ነበር። ለዚህም የጣቢያው አዘጋጅ የነበረው ሰው የጻፈው ደብዳቤ አለ። ኦነጋውያን እንዲህ ለራቸው የሚፈልጉትን ስምና አራማ እያወጡና እየፈጠሩ ባልዋለበት የሚወነጅሉት ግን መከረኛውን አማራ ነው።
Maxi,
It is understandable if you are what you are right now. Your obsession with anything oromo has reached compulsive level. You are damaged beyond repair. As long as oromia is in the federation there is no chance you get out of your compulsive obsessive disorder. oromo will remain your nightmare as they proved it to so far. You even forgot about your amharas killing your fellow amhara just a month ago, and you rant day and night about oromo, OLF, Abiy etc.

Medo
Member
Posts: 961
Joined: 11 Jul 2018, 12:30

Re: አፋን ጋላ!!! አፋን ጋላ እናስተዋውቃችሁ!!

Post by Medo » 28 Jul 2019, 12:44

Oromo is building Ethiopia. Amhara is propagating false claims and rumours :mrgreen:

Post Reply