Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Debretsion on Oromos lol

Post by Misraq » 12 May 2019, 14:20

ህወሃት በጌታቸው የእስር ትዕዛዠዝ ላይ አስቸኳይ ስብሰባ አደረገች። የስብሰባው ዋና ጭብጥ እደሚከተለው ነው።

እውነት የኦሮሞ ሀይሎች እንደሚሉት በእኛ እና በእነሱ መካከል ጦርነት ተካሂዶ ተሸንፈን ከሆነ ስልጣን የለቀቅ ነው በግልፅ ይንገሩን እና የምናደርገውን እናሳያቸው። ለእኛ ወደፊት ያለው ቅርብ ነው።

ከኦሮሞ የወጣ የትኛውም ሀይል ህወሃትንና ትግራዊያንን ያሸነፈበት የጦር ሜዳ ውሎ በምድር ላይ የለም። በሰማይ ላይ በተደረገ ጦርነት ካልሆነ በስተቀር ትግራዊያንን ፊት ለፊት ገጥሞ ማሸነፍ ይቅር እና አንድ ትግራዊያንን እንኳን በታሪክ አቁስሎ አያውቅም። ይህን እውነታ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እና ጥላቶቻችንም ጭምር ይመሰክሩታል።

ነገር ግን የአለም አቀፉ ጫና ሲበረታብን ስማችንን በአለም የጥቁር መዝገብ ላለማስፈር ስንል ስልጣን ለህዝብ አስረክበናል። የአለም አቀፉ ጫና ፀንቶብን ስልጣ ብናስረክባቸው ደግሞ ጅሎቹ ህወሃትን ታግለን አሸንፈናል ይሉናል።

ጥያቄው የትኛው የኦሮሞ ሀይል ነው ህወሃትን በትኛው ጦር ሜዳ ገጥሞ ነው ያሸነፈው? አንድ ጥይት ሲተኮስበት ሀገር ጥሎ የሚሰደደው ትግራዊ ወይስ ኦሮሞ? ኦሮሞ ነፃውጭ ነኝ ባዮች ማለት ፊት ለፊት ጦርነት ገጥመው መታኮስ ይቅርና የሞቱ ወገኖቻቸውን እሬሳ እንኳን ሳይሰበስብና ሳይቀብር እግሬ አውጭኝ ብለው የሚፈረጥጡ ናቸው።

እውነት እንደሚሉት በእኛ እና በእነሱ መካከል ጦርነት ተካሂዶ ተሸንፈን ከሆነ ስልጣን የለቀቅ ነው በግልፅ ይናገሩ እና ይለይልን። ለእኛ ወደፊት ያለው ቅርብ ነው። ትግራይ እኛን ፈጥራ እኛ ለትግራይ ተፈጥረናል። ህወሀትን በማይሰረሰር ጥልቅ አለት ላይ ነው የገነባነው።

የትግራይ ህዝብ ማወቅ ያለብህ ነገር ቢኖር ህወሀት በጦር ሜዳ አልተሸነፈም። መሸነፍ ይቅር እና ፊት ለፊት ወደ ህወሃት አንድም ጥይት የተኮሰብን የለም። የስነ ልቦና ጦርነት ነው የተከፈተብን፣ ትግራዊያንን ለማደናገር እና ከፖለቲካ ጨዋታ ለማራቅ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ እየነዙብን ነው። በዚህ አጋጣሚ ግን ሽንፈታችንና ውድቀታችንን አጥብቀው የሚመኙ ጥላቶቻችንን ለማዎቅ ችለናል።

ትናንት ፓንቱ ብቻ ሲቀር ሱሪ እና ትጥቁን አስወልቀን ከሀገር ያስወጣነው ኦነግ በየጫካው ህፃናት፣ ሴቶችንና ሽማግሌዎችን እያረደ እራሱን እንደ ነፃ አውጭ ሲቆጥር አይተናል። በአጠቃላይ የኦሮሞ የጥፋት ሀይሎች እንደ አሻቸው እንዲፈነጩ እና ንፁሃንን እንዲገድሉ በር የከፈተላቸው በአንድነት ስም የአማራ ሀይል ነው።

የአማራ ህዝብ በሀገር ውስጥም በውጭም በህወሃት ላይ መጠነ ሰፊ አለም አቀፍ ዘመቻ በመክፈቱ ድርጅታችን ህወሃት በአሜሪካ እና በአጋሮቿ በጥቁር አይን እንዲታይ አድርጎታል። የአማራ ህዝብ ወደ ለየለት ተቃውሞ በግልፅ መግባቱ ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች በህወሃት ላይ ጥላቻ እና ተቃውሞ እንዲያዲርባቸው በር ከፍቷል። ደቡብን ጨምሮ ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች በአማራ ክልል የተቀጣጠለውን ህዝባዊ ተቃውሞ በፍጥነት ተቀላቅለውት ውድቀታችንን አፋጥነውታል።

አማራ በአንድነት ስም ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ያሉትን ብሄር ብሄረሰቦች ህወሃትን በመቃወም ሠልፍ እንዲወጡ ታላቅ ሴራ ፈፅሞብናል፤ ተሰክቶላቸዋልም። Hr128 የተባለ ህግ እንዲፀድቅ የአማራ ዲያስፖራ 24 ሰዓት ተግቶ ሰርቶብናል። ከምዕራባውያን ጋር አቃቅረውናል። ይህ ነው እግዲህ የህወሀትን አንገት ያስደፋው።

እንዲህም ሁኖ ህወሃት ስልጣን ያስረከበው ለኢትዮጵያ ህዝብ እንጂ ለአንድ ዘረኛ ቡድን አልነበረም። ከሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ነጥቆ ስልጣን ለፅፈኛ ኦሮሞዎች ያስረከበው የከሃዲው አብይ አፍቃሪ ብአዴን ነው። ዛሬ ኦነግ በተለያዩ ክልሎች በመግባት የዘር ጭፍጨፋ እንዲፈፅም መረማመጃ መሠላል ሁኖ የረዳው ብአዴን ነው።

መላው የትግራይ ህዝብ ማወቅ ያለብህ ነገር ቢኖር የህወሃትን ሽንፈት ይመኙት ይሆናል እንጂ በጦርነት ማንበርከክ ፈፅሞ አይቻላቸውም። ከሁሉም ግን የኦሮሞ ፅፈኞች አስተሳሰብ ከመግረም አልፎ ሰው መሆናቸውን እንድጠራጠር አድርጎናል።

እሬሳ በመሰብሰብ እና የበሰበሰ ጎማ እየሰበሰቡ በማቃጠል ድል ቢገኝ ኑሮ ኢራቅም የዛሬ ሃያ አምስት አመታት አሜሪካንን አሸንፋ ነበር። የኦሮሞ አክራሪዎች እንደሚሉት ስልጣን በጦር ሜዳ ትግል አሸናፊነት የሚገኝ ከሆነ ትክክለኛ የኦሮሞዎች መናገሻ ኬኒያ ናይሮቢ ነበረች። ሞያሌ ላይ ለደቂቃ በከፈትነው ጦርነት 50,000 ሺህ ኦሮሞ ተሰዷል። ጦርነቱ ለቀናት ቢቀጥል ምንያህል ኦረሞ ወደ ኬኒያ እንደሚሰደድ ማወቅ አይከብድም። ለዚህም ነው ስልጣን በጦርነት ከሆነ የኦሮሞዎች መናገሻ ኬኒያ ናይሮቢ ናት የምንለው።

የኦሮሞ ሀይሎች የጦር ውሎ ታሪክ ይሄው ነው። የኦሮሞ ሀይሎች ከዚህ የተለዬ ታሪክ ካላቸው በመረጃ ማቅረብ ይችላል። ይህንን እውነታ ሰፊው የትግራይ ህዝብ ተረድተህ በአጥንትህና በደምህ የገነባኽውን ድርጅትህን ህወሃትን ሊያፈርሱ የሚመጡ ሃይሎችን በፅናት እንድትታገላቸው በአክብሮት እናሳስብሀለን። ትግራይ እኛን ፈጥራ እኛ ለትግራይ ተፈጥረን ፈፅሞ አንሸነፍም።

ይህንን ንግግር ያደረገው ደብረጽዮን ነው።

Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Misraq » 12 May 2019, 14:26

My take on this is that Qeerooo indeed chased the TPLF and made them run through out Oromia. If TPLF had planned to stay one more year, it would have been neutralized and all weapons will be captured by Qeerro oromo and OPDO. Hence Agames indeed retreated.

What was even shoking was for agames to face armed rebellion in Amhara. Agames in the end run in retreat.

Revelations
Senior Member+
Posts: 33669
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Revelations » 12 May 2019, 14:29

Guess who and where it is?


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by AbebeB » 12 May 2019, 14:33

I need the original source of his speech, if any before getting to comment on it.

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45729
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Halafi Mengedi » 12 May 2019, 15:40

Finfine is talking not Metet. Ahiya Zer are desperate to find an ally to secure their Addis Ababa and there is no one, it is on your own. No Tigray say one way or the other about anything specially Oromo, nothing to do with us and with them. There is nothing talk one another except trade relation and other security matters when Tigray and Oromo nations declare int he near future. The other common we have is Abay Dam bond holders and that Dam is a public for bond holders and there will be a mechanism to run it. Tigray focus is with our sworn enemy Amhara as the sworn enemy of Oromo too and both Oromo and Tigray can work together to bury Amhara alive and take our respective looted properties by the looter Amhara.

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Weyane.is.dead » 12 May 2019, 16:59

Doubt he said any of that knowing qerro is still alive ready to bury shin.tam weyanay once and forever. Tplf rats are only tough on cyber nowadays qiqiqiqi :mrgreen:

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Weyane.is.dead » 12 May 2019, 17:02

Shin.tam weyanay ayte eden is working overtime to resurrect the dead tplf and debrexion is very proud of him.

Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Misraq » 12 May 2019, 17:42

Kenyan G-Boy Yabello

We made agames dig thousand miles of trenches in Welqait and Raya. They are digging more trenches as we speak. We let them sit there and live in fear till they got enough frustration. As of now, they are afraid to cross and chose to play through proxies :mrgreen: . The way we claim our lost territories will be surgical which means, there will be some form of sanitization first, prepare the right tool 2nd, administer some sort of anesthetic and then start the operation to remove agame cancers. I can't tell you on which stage we are but trust me Welqait & Raya will eventually comes sweet home.

these days Fano's attention is southerly because OLF and Qerroo wanted to put their head first in our chopping board :mrgreen: :mrgreen: Agames are smart. they chose to work through proxis while OLF wanted to come hence you have seen a few chopped heads of OLF a few weeks ago despite being assisted by the defense forces :mrgreen: :mrgreen:

Amhara nationalism is fast grwoing feuled by its newly founded media ASRAT and its vanguard organization NAMA. we hear the enemies voice loud and clear moaning day and night. so your reaction is measered and the right dose is being on the work to deliver in any direction deemed necessary. North or South, Amhara knows he need to face both to preserve itself and we will see who will come victorious

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by sun » 12 May 2019, 18:40

AbebeB wrote:
12 May 2019, 14:33
I need the original source of his speech, if any before getting to comment on it.
You are asking the right question. It is not in the style of obbo Debretsion to say what is said has been said by him. Original source now! :mrgreen:

Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Misraq » 12 May 2019, 21:20

yaballo wrote:
12 May 2019, 18:09
Misraqiye;

.....This kind of campaign will only make Oromos more radical &/or anti Amhara/habesha.


As if anti-amhara propoganda from oromos hasn't been on full swing for decades......

Now swallow what debretsion has to say to you instead of barking on your boggyman i.e amhara

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by Za-Ilmaknun » 13 May 2019, 17:27

sun wrote:
12 May 2019, 18:40
AbebeB wrote:
12 May 2019, 14:33
I need the original source of his speech, if any before getting to comment on it.
You are asking the right question. It is not in the style of obbo Debretsion to say what is said has been said by him. Original source now! :mrgreen:
“እውነት የኦሮሞ ሀይሎች እንደሚሉት በእኛ እና በእነሱ መካከል ጦርነት ተካሂዶ ተሸንፈን ከሆነ ስልጣን የለቀቅ ነው በግልፅ ይንገሩን እና የምናደርገውን እናሳያቸው። ለእኛ ወደፊት ያለው ቅርብ ነው።

ከኦሮሞ የወጣ የትኛውም ሀይል ህወሃትንና ትግራዊያንን ያሸነፈበት የጦር ሜዳ ውሎ በምድር ላይ የለም። በሰማይ ላይ በተደረገ ጦርነት ካልሆነ በስተቀር ትግራዊያንን ፊት ለፊት ገጥሞ ማሸነፍ ይቅር እና አንድ ትግራዊያንን እንኳን በታሪክ አቁስሎ አያውቅም

ጥያቄው የትኛው የኦሮሞ ሀይል ነው ህወሃትን በትኛው ጦር ሜዳ ገጥሞ ነው ያሸነፈው? አንድ ጥይት ሲተኮስበት ሀገር ጥሎ የሚሰደደው ትግራዊ ወይስ ኦሮሞ? ኦሮሞ ነፃውጭ ነኝ ባዮች ማለት ፊት ለፊት ጦርነት ገጥመው መታኮስ ይቅርና የሞቱ ወገኖቻቸውን እሬሳ እንኳን ሳይሰበስብና ሳይቀብር እግሬ አውጭኝ ብለው የሚፈረጥጡ ናቸው።

ትናንት ፓንቱ ብቻ ሲቀር ሱሪ እና ትጥቁን አስወልቀን ከሀገር ያስወጣነው ኦነግ በየጫካው ህፃናት፣ ሴቶችንና ሽማግሌዎችን እያረደ እራሱን እንደ ነፃ አውጭ ሲቆጥር አይተናል። በአጠቃላይ የኦሮሞ የጥፋት ሀይሎች እንደ አሻቸው እንዲፈነጩ እና ንፁሃንን እንዲገድሉ በር የከፈተላቸው በአንድነት ስም የአማራ ሀይል ነው።
እሬሳ በመሰብሰብ እና የበሰበሰ ጎማ እየሰበሰቡ በማቃጠል ድል ቢገኝ ኑሮ ኢራቅም የዛሬ ሃያ አምስት አመታት አሜሪካንን አሸንፋ ነበር። የኦሮሞ አክራሪዎች እንደሚሉት ስልጣን በጦር ሜዳ ትግል አሸናፊነት የሚገኝ ከሆነ ትክክለኛ የኦሮሞዎች መናገሻ ኬኒያ ናይሮቢ ነበረች። ሞያሌ ላይ ለደቂቃ በከፈትነው ጦርነት 50,000 ሺህ ኦሮሞ ተሰዷል። ጦርነቱ ለቀናት ቢቀጥል ምንያህል ኦረሞ ወደ ኬኒያ እንደሚሰደድ ማወቅ አይከብድም። ለዚህም ነው ስልጣን በጦርነት ከሆነ የኦሮሞዎች መናገሻ ኬኒያ ናይሮቢ ናት የምንለው።
የኦሮሞ ሀይሎች የጦር ውሎ ታሪክ ይሄው ነው። የኦሮሞ ሀይሎች ከዚህ የተለዬ ታሪክ ካላቸው በመረጃ ማቅረብ ይችላል”

DR Debretsion

https://www.satenaw.com/amharic/archives/67622

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: Debretsion on Oromos lol

Post by sun » 13 May 2019, 18:16

Za-Ilmaknun wrote:
13 May 2019, 17:27
sun wrote:
12 May 2019, 18:40
AbebeB wrote:
12 May 2019, 14:33
I need the original source of his speech, if any before getting to comment on it.
You are asking the right question. It is not in the style of obbo Debretsion to say what is said has been said by him. Original source now! :mrgreen:
“እውነት የኦሮሞ ሀይሎች እንደሚሉት በእኛ እና በእነሱ መካከል ጦርነት ተካሂዶ ተሸንፈን ከሆነ ስልጣን የለቀቅ ነው በግልፅ ይንገሩን እና የምናደርገውን እናሳያቸው። ለእኛ ወደፊት ያለው ቅርብ ነው።

ከኦሮሞ የወጣ የትኛውም ሀይል ህወሃትንና ትግራዊያንን ያሸነፈበት የጦር ሜዳ ውሎ በምድር ላይ የለም። በሰማይ ላይ በተደረገ ጦርነት ካልሆነ በስተቀር ትግራዊያንን ፊት ለፊት ገጥሞ ማሸነፍ ይቅር እና አንድ ትግራዊያንን እንኳን በታሪክ አቁስሎ አያውቅም

ጥያቄው የትኛው የኦሮሞ ሀይል ነው ህወሃትን በትኛው ጦር ሜዳ ገጥሞ ነው ያሸነፈው? አንድ ጥይት ሲተኮስበት ሀገር ጥሎ የሚሰደደው ትግራዊ ወይስ ኦሮሞ? ኦሮሞ ነፃውጭ ነኝ ባዮች ማለት ፊት ለፊት ጦርነት ገጥመው መታኮስ ይቅርና የሞቱ ወገኖቻቸውን እሬሳ እንኳን ሳይሰበስብና ሳይቀብር እግሬ አውጭኝ ብለው የሚፈረጥጡ ናቸው።

ትናንት ፓንቱ ብቻ ሲቀር ሱሪ እና ትጥቁን አስወልቀን ከሀገር ያስወጣነው ኦነግ በየጫካው ህፃናት፣ ሴቶችንና ሽማግሌዎችን እያረደ እራሱን እንደ ነፃ አውጭ ሲቆጥር አይተናል። በአጠቃላይ የኦሮሞ የጥፋት ሀይሎች እንደ አሻቸው እንዲፈነጩ እና ንፁሃንን እንዲገድሉ በር የከፈተላቸው በአንድነት ስም የአማራ ሀይል ነው።
እሬሳ በመሰብሰብ እና የበሰበሰ ጎማ እየሰበሰቡ በማቃጠል ድል ቢገኝ ኑሮ ኢራቅም የዛሬ ሃያ አምስት አመታት አሜሪካንን አሸንፋ ነበር። የኦሮሞ አክራሪዎች እንደሚሉት ስልጣን በጦር ሜዳ ትግል አሸናፊነት የሚገኝ ከሆነ ትክክለኛ የኦሮሞዎች መናገሻ ኬኒያ ናይሮቢ ነበረች። ሞያሌ ላይ ለደቂቃ በከፈትነው ጦርነት 50,000 ሺህ ኦሮሞ ተሰዷል። ጦርነቱ ለቀናት ቢቀጥል ምንያህል ኦረሞ ወደ ኬኒያ እንደሚሰደድ ማወቅ አይከብድም። ለዚህም ነው ስልጣን በጦርነት ከሆነ የኦሮሞዎች መናገሻ ኬኒያ ናይሮቢ ናት የምንለው።
የኦሮሞ ሀይሎች የጦር ውሎ ታሪክ ይሄው ነው። የኦሮሞ ሀይሎች ከዚህ የተለዬ ታሪክ ካላቸው በመረጃ ማቅረብ ይችላል”

DR Debretsion

https://www.satenaw.com/amharic/archives/67622
hmm... :P

Thanks for the post. But still I want to hear it from his own live words rather than looking at his still picture which can be easily doctored and misquoted.

Even if he happened to say that (Ye aff wolemta?) he needs to understand that wars and battles are fought, won and or lost depending on time and space both of which are dynamic instead of being static. So then one can not say that we have not been engaged in visible wars and battles, hence not really seen and felt that painful engagements at least some kind of fighting and winning or losing the wars by traditional means, say according to the principle of Carl von Clausewitz.
"All action takes place, so to speak, in a kind of twilight, which like a fog or moonlight, often tends to make things seem grotesque and larger than they really are. ~Carl von Clausewitz

Even if stand up and shout so loud, dancing like the colorful Bvtterfly and stinging like the busy Bee, yelling and shelling to make an adversary lose nerves, health, normal orientations and win the war against them I can proudly say that I have won the war in a much more humane and advanced clever blessed manners because I won the war with out the expected blood bath and killing fields but rather with the unexpected healing, soothing & mind boggling tactics ("Oh what happened, how did we lose...is it a reality or dream..."? they may wonder and greatly ponder) :roll: super win like the super bowl that can not be reversed even by the great Gods themselves. But yet we are peoples of the Horn, the birth place of the human species and as such need to do the healing and the caring rather than dreaming for the killings and hate mission. Okay? Okay!

Post Reply