-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Last edited by Fiyameta on 25 May 2024, 09:28, edited 1 time in total.
-
- Member+
- Posts: 6208
- Joined: 28 Feb 2013, 17:55
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
ኣብ እንዳ ዓጋመ፡ ዘይስረቕ የለን።
በዓጋመ ሰፈር፡ የማይሰረቅ የለም።
በዓጋመ ሰፈር፡ የማይሰረቅ የለም።
Please wait, video is loading...
-
- Member+
- Posts: 8717
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
ወያኔው ዎንድማችን Selam/ <<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ>> እያለ ደጋግሞ ሲነግረን ሁላችንም አመንነው ፣ ለካስ ሲያታልለን ኖሯል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
-
- Member+
- Posts: 5800
- Joined: 25 Apr 2010, 19:14
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Stealing crosses from a Church?
Just when you thought you heard it all, the agame come up with another jaw-dropping theft story that shocks your conscience. This one actually takes the cake. I don't think any of the greatest thieves in the world can top this one.
Just when you thought you heard it all, the agame come up with another jaw-dropping theft story that shocks your conscience. This one actually takes the cake. I don't think any of the greatest thieves in the world can top this one.
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
I thought this was the worst that ever happened in the Den of Thieves called Chigray, but I guess I was wrong.
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
-
- Member+
- Posts: 8717
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
-
- Senior Member+
- Posts: 20920
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
ሴሰኛ አይነምድርን ማመን ለጥፋት ነው:: ትምህርት ይሁናችሁ::Digital Weyane wrote: ↑21 May 2024, 10:09ወያኔው ዎንድማችን Selam/ <<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ>> እያለ ደጋግሞ ሲነግረን ሁላችንም አመንነው ፣ ለካስ ሲያታልለን ኖሯል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
The agame thieves were trying to sell the crosses for 15,000 Birr when they got caught.
-
- Senior Member
- Posts: 12230
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
እንዴ ማነው የሻቢያ ውሾችን እዚህ ባዶ ቤት ውስጥ ብቻቸውን የለቀቃቸው? እርስ በእርሳችሁ ስትጯጯሁ ጎረቤት እንረብሻለን እንኳን ብላችሁ አታስቡም?
ይህችን አጥንት አሁን ደግሞ ስጥልላችሁ፣ እሪታችሁ ጣሪያውን ይቀደዋል። እሪያ ሁላ።
ትግራይ ውስጥ መስቀል ተሰረቀ ብላችሁ የምትፈነጥዙት፣ ታቦትም እንደሚሰረቅ ላርዳችሁ። ምናልባት እነዚህ ዘራፊዎች ኤርትራ ብቻ ከሄዱ ነው ባዶ እጃቸውን የሚመለሱት። ምንም የሚሰረቅ ነገር የለማ። ጭር ብሎ፣ ወፍ የሚባል የለም! የተነቀለውም የወርቅ ጥርስ በስብሶ ከተጣለ ቆይቷል። እስር ቤት የሚማቅቀው ኪዳኔ ዘካርያስም ይኸን ስለተረዳ ነበር፣ ሰውን በቁሙ ይሸጥ የነበረው።
ደስ ይበላችሁ፣ ሻቢያ አሰቃይቶ የገደላቸው የአቡነ እንጦንዮስ እርግማን መሬት ወርዶ ፣ ከጥርስ ከመንቀልና ድስትና ጭልፋ ከመስረቅ፣ ወደ ኩላሊት መሸጥና ባሪያ ንግድ ከፍ ብላችኋል። ጉድፍ!
ይህችን አጥንት አሁን ደግሞ ስጥልላችሁ፣ እሪታችሁ ጣሪያውን ይቀደዋል። እሪያ ሁላ።
ትግራይ ውስጥ መስቀል ተሰረቀ ብላችሁ የምትፈነጥዙት፣ ታቦትም እንደሚሰረቅ ላርዳችሁ። ምናልባት እነዚህ ዘራፊዎች ኤርትራ ብቻ ከሄዱ ነው ባዶ እጃቸውን የሚመለሱት። ምንም የሚሰረቅ ነገር የለማ። ጭር ብሎ፣ ወፍ የሚባል የለም! የተነቀለውም የወርቅ ጥርስ በስብሶ ከተጣለ ቆይቷል። እስር ቤት የሚማቅቀው ኪዳኔ ዘካርያስም ይኸን ስለተረዳ ነበር፣ ሰውን በቁሙ ይሸጥ የነበረው።
ደስ ይበላችሁ፣ ሻቢያ አሰቃይቶ የገደላቸው የአቡነ እንጦንዮስ እርግማን መሬት ወርዶ ፣ ከጥርስ ከመንቀልና ድስትና ጭልፋ ከመስረቅ፣ ወደ ኩላሊት መሸጥና ባሪያ ንግድ ከፍ ብላችኋል። ጉድፍ!
Last edited by Selam/ on 22 May 2024, 08:49, edited 2 times in total.
-
- Senior Member
- Posts: 12230
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
እኔ ሰላም ለጋስ ስለሆንኩኝ አንድ ሌላ አጥንት ልመርቅላችሁ፥
ጣሊያን በአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ተንሰራፍታ የኤርትራ ክልልን ለሰማንያ ዓመት ቀጥቅጣ ገዝታለች። ኢትዮጵያን ደግሞ ለአምስት ዓመት በእሳት እየተለበለበች አስተዳድራለች። እንግሊዞችም በተለያየ ጊዜ በምፅዋ በኩል ወደ ኤርትራም ወደ ኢትዮጵያም ብቅ ጥልቅ ብለዋል። ሆኖም ነጫጭቦቹ ይዘርፉት የነበረው የኢትዮጵያን ቤተ ክህነትንና ቤተ መንግስቶች ነበር። ለዚህም ማስረጃው የአውሮፓ ሙዚየሞችና መፅሃፍት ቤቶች እንዲሁም የቅርስ ማስመለሻ ዘመቻዎች ናቸው።
ይኸ ሁሉ ሲሆን ከኤርትራ ክልል ምንም የተዘረፈ ነገር የለም፣ ምክንያቱም ምንም ታሪካዊ የሆነ የሚዘረፍ ነገር የለማ። ኤርትራ ማለት ጣሊያን ከባዶ ጭቃ ጠፍጥፋ ለጊዜያዊ መሸጋገሪያነት የሰራቻት ክልል ነች የሚባለው ለዚህ ነው።
ጣሊያን በአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ተንሰራፍታ የኤርትራ ክልልን ለሰማንያ ዓመት ቀጥቅጣ ገዝታለች። ኢትዮጵያን ደግሞ ለአምስት ዓመት በእሳት እየተለበለበች አስተዳድራለች። እንግሊዞችም በተለያየ ጊዜ በምፅዋ በኩል ወደ ኤርትራም ወደ ኢትዮጵያም ብቅ ጥልቅ ብለዋል። ሆኖም ነጫጭቦቹ ይዘርፉት የነበረው የኢትዮጵያን ቤተ ክህነትንና ቤተ መንግስቶች ነበር። ለዚህም ማስረጃው የአውሮፓ ሙዚየሞችና መፅሃፍት ቤቶች እንዲሁም የቅርስ ማስመለሻ ዘመቻዎች ናቸው።
ይኸ ሁሉ ሲሆን ከኤርትራ ክልል ምንም የተዘረፈ ነገር የለም፣ ምክንያቱም ምንም ታሪካዊ የሆነ የሚዘረፍ ነገር የለማ። ኤርትራ ማለት ጣሊያን ከባዶ ጭቃ ጠፍጥፋ ለጊዜያዊ መሸጋገሪያነት የሰራቻት ክልል ነች የሚባለው ለዚህ ነው።
-
- Member+
- Posts: 8717
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
ለጋሱ ወያኔ ዎንድማችን Selam/ <<ጣልያኖች እና እንግሊዞች የቤተ ክርስትያን ቁሳቁሶችን ዘርፈው ዎደ አገራቸው ሲወስዱ ትንፍሽ ያላላችሁ፣ ቆይ ለምንድን ነው ግን ዛሬ ኡኛ ወያኔ የቤተ ክርስትያን መስቀሎችን በመዝረፋችን ይህን ያህል የምትፍጨረጨሩት?>> የሚል ያቀረበው ሙግት እና የእኩልነት ጥያቄ ተቀባይነት እንደማይኖረው ባምንም ጠለቅ ብለን መመልከት ብንችል በውስጡ የማያወላዳ ወያኔያዊ እውነት ሊኖር እንደሚችል መገንዘብ እንችላለን።
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
-
- Member+
- Posts: 8717
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
ወያኔ ዎገኖቼ ሃይማኖት የላቸውም። ከሲዖል የተላኩ ሥጋ ለበስ አጋንንት ናቸው።
-
- Senior Member
- Posts: 12230
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
እናንተ የሻቢያ ፍጎች ፣ እስኪ ሰብሰብ ሰብሰብ በሉና ጥያቄያችሁን በአንድነት አቅርቡ። ለአስራችሁ አንድ አጥንት ብጥልላችሁ ይበቃችኋል።
-
- Senior Member
- Posts: 13280
- Joined: 02 Aug 2018, 22:59
-
- Member+
- Posts: 5800
- Joined: 25 Apr 2010, 19:14