በቋንቋችን ለመናገር የራሳችን ዻዻስ ያስፈልገናል የሚባለው የኦነግ-ሸኔ ክርክር ውሃ የማይቋጥር ማጨናበሪያ ነው።
አገልግሎት በተለያየ ቋንቋ እየተሰጠ ነው። ግን ባይሰጥ እንኳን ምዕመናኑ አሻፈረኝ ብሎ ቤተ-ክርስቲያኑን ይክዳው፣ መባ ይንሳውና ባለመሳተፍ አቅም ያሳጣው እንጂ፣ የኦነግ-ሸኔ ካድሬ ምናባቱ አግብቶት ነው ቤተ ክርስቲያን አሰራር ውስጥ የሚፈተፍተው? ነገ ቁርዐን በአፋን ኦሮሞ ካልተቀራ ሊሉ ነው ማለት ነው?
ዋና አላማቸው ግን እርቶዶክስንና በአጠቃላይ ክርስትናን ማፍረስ ነው። ዻዻስ ለመሆን 20-30 ዓመት አፈር ልሰው መማር ሲገባቸው፣ የመንደር ጎረምሶችን ቆብ አልብሰው አቀሰሷቸው። እነዚህ ሰካራሞች በየቤተክርስቲያኑ እየሄዱ የተሳሳተ ትምህርት እንዲያስተምሩና ምዕመናኑን አስመርረው ቤተመቅደሱን ለማዘጋትና ህገ አራዊነትን ለማስፋፋት ነው የሰለጠኑት። በቃ ይኸው ነው!