Natnael Mekonnen
ጀግናው የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዛሬ ለውጥ አምጪ ርምጃ ወስዷል። በዚህ ርምጃ አሸባሪው ሕወሐት ታጣቂዎቹን ሲያሠለጥንባቸው በነበሩ የወታደራዊ ማዕከላት ላይ ኢላማውን የጠበቀ አኩሪ ርምጃ ወስዷል።
• ደርቤ ከርቤ (ዛና)
• ደንጎላት
• አግበ
የተባሉት የጁንታው የማሠልጠኛ ማዕከላት በአየር ኃይላችን ርምጃ ተወስዶባቸዋል።
-
- Senior Member+
- Posts: 33293
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04