Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 33293
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

^^^{{{JUST IN}}}^^^:Ethiopian Airforce Bombed Terrorist-Tplf In ደርቤ ከርቤ-ደንጎላት-አግበ!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 07 Oct 2022, 10:49

Natnael Mekonnen

ጀግናው የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዛሬ ለውጥ አምጪ ርምጃ ወስዷል። በዚህ ርምጃ አሸባሪው ሕወሐት ታጣቂዎቹን ሲያሠለጥንባቸው በነበሩ የወታደራዊ ማዕከላት ላይ ኢላማውን የጠበቀ አኩሪ ርምጃ ወስዷል።
• ደርቤ ከርቤ (ዛና)
• ደንጎላት
• አግበ
የተባሉት የጁንታው የማሠልጠኛ ማዕከላት በአየር ኃይላችን ርምጃ ተወስዶባቸዋል።