Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል።

Post by Abere » 02 Oct 2022, 12:58

ነገሮች የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመሩት ነው? እንደ እኔ የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ምክንያት? ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል።ብዙዎች ለደርግ መውደቅ ከፍተኛ ግምት ለሻዕብያ ይሰጣሉ። አዎን ሻዕብያ የደርግን የመዋጋት አቅም ስለከፋፈለ አስተዋጽ ኦ አድርጓል። የአንበሳውን ድርሻ ግን የያዘው የአማራ ህዝብ ለደርግ የነበረው ከፍተኛ ጥላቻ ነው። የአማራ ህዝብ ደርግን በሙሉ ልብ ቢደግፈው ኑሮ ወያኔ አድስ አበባን በካርታ እንጅ በእግሩ አይረግጣትም ነበር። አሁን የአማራ ህዝብ የአብይ አህመድን መንግስት የኦሮሙማ እንጅ የኢትዮጵያ መንግስት ነው ብሎ በፍጹም አያምንም - ቅንጣት ኢትዮጵያዊ ምግባር ስለሌለው። ዘግይቶም ቢሆን አሁን በሰፊው የአማራ ህዝብ ዘንድ ይህ እውነታ ተገልጿል። ይህ ደግሞ በሂደት ከፍተኛ የለውጥ ሃይል ነው። አዲስ አበባ ለዚህ ሃይል 40 ኪሜ ርቀት ላይ ነች። የአብይ በኦሮሞዎች መደገፍ ምንም አይነት ሃይል አይሰጠውም። እንደ እኔ ኦሮሞዎችን ማኖ አስነክቶ ክፉ መጨረሻ ላይ ይደርሳል ባይ ነኝ።

Axumezana
Senior Member
Posts: 13223
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Axumezana » 02 Oct 2022, 15:07

አብይ፥ ይኦሮሞችም፥ አይደለም፥ አብዲ፥ ኢሌን፥ በሀይል፥ ካሰረ፥ በኻላ፥ ኦሮማያን፥ ነበር፥ የጨፈጨፈው፥ እስካሁንም፥ እያደረገ፥ ያለው፥ይኸው፥ ነው፥ የሚያሳዝነው፥ ስልጣን፥ ላይ፥ ያወጡትንም፥ ቄሮዎች፥ ሳይቀር፥ ጃዋር፥ በመታሰሩ፥ በየከተማው፥ ሲቃወሙ፥ እንደ፥ ደርግ፥ ነፃ፥ እርምጃ፥ ነበር፥ የሚወስድባቸው። እብይ፥ የአማራን፥ ህዝብ፥ በኢትዮጵያ፥ ስም፥ እስከ፥ ምርጫው፥ ድረስ፥ ያታለለ፥ ሲሆን። አሁን፥ እንደሚታዬው፥ የአማራን፥ ህዝብ፥ እያዋረደ፥ ለማንበርከክ፥ እየሰራ፥ ነው። አባቶቹ፥ የሰራት፥ አዲስ፥ አበባ፥ እንኻ፥ እንዳይገባ፥ ኬላ፥ ተደርጎበታል።

አብይ፥ የማንም፥ አይደለም፥ ስልጣኑን፥ ለማስጠበቅ፥ ትግሬ፥ነኝ፥ አማራ፥ ነኝ፥ ኦሮሞ፥ ነኝ፥ አሜሪካዊ፥ ነኝ፥ ሊል፥ ይችላል።

Right
Member
Posts: 2727
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Right » 02 Oct 2022, 18:46

The PP regime is a failed regime.

No amount of propaganda, arresting and killing will change the reality on the ground. The economy collapse is unavoidable. The Ethiopian government run by a bunch of illiterate and inexperienced tribalists that do not understand how an economy works.

The amount of tax money they collect from tax payers is insignificant. They have to print and borrow money to pay salaries and run the government. On top of that they are funding a war that they couldn’t rap up quickly. Add corruption to that. It is a matter of time before we sing we are the world again.

Tiago
Member
Posts: 2022
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Tiago » 02 Oct 2022, 19:10

Almost all the signs of a failing government are there.

One sure sign of an inevitable collapse will be when politicians start jumping ship / defect.

In the meantime, gathering all incriminating evidences should be carried out in earnest ,so the PP government of Abiy Ahmed and members of Amhara and oromo PP are brought to justice,preferably ICC..

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by sun » 02 Oct 2022, 19:35

Axumezana wrote:
02 Oct 2022, 15:07
አብይ፥ ይኦሮሞችም፥ አይደለም፥ አብዲ፥ ኢሌን፥ በሀይል፥ ካሰረ፥ በኻላ፥ ኦሮማያን፥ ነበር፥ የጨፈጨፈው፥ እስካሁንም፥ እያደረገ፥ ያለው፥ይኸው፥ ነው፥ የሚያሳዝነው፥ ስልጣን፥ ላይ፥ ያወጡትንም፥ ቄሮዎች፥ ሳይቀር፥ ጃዋር፥ በመታሰሩ፥ በየከተማው፥ ሲቃወሙ፥ እንደ፥ ደርግ፥ ነፃ፥ እርምጃ፥ ነበር፥ የሚወስድባቸው። እብይ፥ የአማራን፥ ህዝብ፥ በኢትዮጵያ፥ ስም፥ እስከ፥ ምርጫው፥ ድረስ፥ ያታለለ፥ ሲሆን። አሁን፥ እንደሚታዬው፥ የአማራን፥ ህዝብ፥ እያዋረደ፥ ለማንበርከክ፥ እየሰራ፥ ነው። አባቶቹ፥ የሰራት፥ አዲስ፥ አበባ፥ እንኻ፥ እንዳይገባ፥ ኬላ፥ ተደርጎበታል።

አብይ፥ የማንም፥ አይደለም፥ ስልጣኑን፥ ለማስጠበቅ፥ ትግሬ፥ነኝ፥ አማራ፥ ነኝ፥ ኦሮሞ፥ ነኝ፥ አሜሪካዊ፥ ነኝ፥ ሊል፥ ይችላል።

Now your self serving wishful prediction, "እሳት እና ጭድ, እሳት እና ጭድ..." glitters in your eyes as if the desperate tplf dreams may become true so as to be able to fool the Amhara extremists and practice the same dreadful shootings and looting carnivals at the total expenses of the Amhara extremists. What a cvnning mounting fox, dressed in Sheep skin and try to stand guard for the sheep communities. :lol:

PM Abiy's government is moving towards the process of making Ethiopia free from highway brigands and murderer extremist and develop the democratic process already put in place never to stop any more.

Which government on this planet can tolerate even for a second a group like the tplf who cold bloodily attacked the National Ethiopian Federal Defense Forces, killing lots of them, kidnapping lots of them, demobilizing lots of them and sending them to die in barren dry deserts without food with out water, without cloths, without shoes, etc. which is extreme inhuman behavior to do against the Defenders of the country and nation.

If all these master crimes treason would have happened in any other country under any other government tplf would have already gone extinct with some of them being placed behind bars in Guantanamo Palace. And you dare to demean the overstretched hands of peace and tolerance of the Noble peace winner PM?

And here you are moaning about the unlucky tplf direct surrogate, ato Ille, who cold bloodily mascaraed large numbers of Amharas and Oromos following tplf's script. Ato Ille said that he has done what ever he has done at under the direct command of the tplf spy chief, ato Getachew Aseffa. Please search and replay Ille's public confession which is different from that of ato Sekuture Getachew's lightening strike to land on Menelik's throne with the speed of the light
.
Last edited by sun on 02 Oct 2022, 20:24, edited 5 times in total.

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by sun » 02 Oct 2022, 19:55

Tiago wrote:
02 Oct 2022, 19:10
Almost all the signs of a failing government are there.

One sure sign of an inevitable collapse will be when politicians start jumping ship / defect.

In the meantime, gathering all incriminating evidences should be carried out in earnest ,so the PP government of Abiy Ahmed and members of Amhara and oromo PP are brought to justice,preferably ICC..
Wishful day dreams and painful nightmares are not forbidden at least for the paranoid extremists who needs to get arrested and face justice from Qallitti Palace. ICC may not take such low life stinky village extremists but Qallitti can.

Oromos, Amharas and their good Ethiopian friends and allies will govern Mamma Ethiopia, their mother land, for ever to come despite your endless paranoid dirty extremist's back and front end holes whistling entertainment performances. EVIL BEHAVIOR.


"Now I know the full power of evil. It makes ugliness seem beautiful and goodness seem ugly and weak." ~August S.

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by sun » 02 Oct 2022, 20:05

Abere wrote:
02 Oct 2022, 12:58
ነገሮች የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመሩት ነው? እንደ እኔ የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ምክንያት? ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል።ብዙዎች ለደርግ መውደቅ ከፍተኛ ግምት ለሻዕብያ ይሰጣሉ። አዎን ሻዕብያ የደርግን የመዋጋት አቅም ስለከፋፈለ አስተዋጽ ኦ አድርጓል። የአንበሳውን ድርሻ ግን የያዘው የአማራ ህዝብ ለደርግ የነበረው ከፍተኛ ጥላቻ ነው። የአማራ ህዝብ ደርግን በሙሉ ልብ ቢደግፈው ኑሮ ወያኔ አድስ አበባን በካርታ እንጅ በእግሩ አይረግጣትም ነበር። አሁን የአማራ ህዝብ የአብይ አህመድን መንግስት የኦሮሙማ እንጅ የኢትዮጵያ መንግስት ነው ብሎ በፍጹም አያምንም - ቅንጣት ኢትዮጵያዊ ምግባር ስለሌለው። ዘግይቶም ቢሆን አሁን በሰፊው የአማራ ህዝብ ዘንድ ይህ እውነታ ተገልጿል። ይህ ደግሞ በሂደት ከፍተኛ የለውጥ ሃይል ነው። አዲስ አበባ ለዚህ ሃይል 40 ኪሜ ርቀት ላይ ነች። የአብይ በኦሮሞዎች መደገፍ ምንም አይነት ሃይል አይሰጠውም። እንደ እኔ ኦሮሞዎችን ማኖ አስነክቶ ክፉ መጨረሻ ላይ ይደርሳል ባይ ነኝ።
Nifxam Bekt Nefxegnumma Daydreams, daydreams, daydreams followed by qizenam Nefxegnumma nightmares, nightmares, night and more nightmares. Keep whistling non stop hates after hates through your hated baboon Chimp red ar$$$ hole and your cursed wide open front hole.

Give up the habits of hate and embarassing yourself instead taking up the habits of eating free bananas and purifying yourself because Amharas, Oromos and their Ethiopian friends will rule over Mamma Ethiopia for ever to come. BINGO!!
:P :P


Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Abere » 02 Oct 2022, 21:45

ይህ የወያኔዎች ሞኝ አገላለጽ ነው። እየጠሉትም ቢሆን በርካታ ደጋፊዎች አሉት። ታዲያ አሁን ቄሮ የት አለ አብይ አህመድን ሲቃወም? በእውቀት ይሁን በስህተት በርካታ ኦሮሞዎች የኦነግ ደጋፊዎች ናቸው። የትግሬዎቹ ጉዳይ ተገልብጦባቸዋል። ማለባበስ ይቅር :mrgreen:
Axumezana wrote:
02 Oct 2022, 15:07
አብይ፥ ይኦሮሞችም፥ አይደለም፥ አብዲ፥ ኢሌን፥ በሀይል፥ ካሰረ፥ በኻላ፥ ኦሮማያን፥ ነበር፥ የጨፈጨፈው፥ እስካሁንም፥ እያደረገ፥ ያለው፥ይኸው፥ ነው፥ የሚያሳዝነው፥ ስልጣን፥ ላይ፥ ያወጡትንም፥ ቄሮዎች፥ ሳይቀር፥ ጃዋር፥ በመታሰሩ፥ በየከተማው፥ ሲቃወሙ፥ እንደ፥ ደርግ፥ ነፃ፥ እርምጃ፥ ነበር፥ የሚወስድባቸው። እብይ፥ የአማራን፥ ህዝብ፥ በኢትዮጵያ፥ ስም፥ እስከ፥ ምርጫው፥ ድረስ፥ ያታለለ፥ ሲሆን። አሁን፥ እንደሚታዬው፥ የአማራን፥ ህዝብ፥ እያዋረደ፥ ለማንበርከክ፥ እየሰራ፥ ነው። አባቶቹ፥ የሰራት፥ አዲስ፥ አበባ፥ እንኻ፥ እንዳይገባ፥ ኬላ፥ ተደርጎበታል።

አብይ፥ የማንም፥ አይደለም፥ ስልጣኑን፥ ለማስጠበቅ፥ ትግሬ፥ነኝ፥ አማራ፥ ነኝ፥ ኦሮሞ፥ ነኝ፥ አሜሪካዊ፥ ነኝ፥ ሊል፥ ይችላል።

Fiyameta
Senior Member
Posts: 12332
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Fiyameta » 02 Oct 2022, 22:25

The late Ethiopian activist from Tigray region, Yemane Niguse said his fellow Tigrayan "Abere" is one among the 25,000 Digital Weyane engaged in fomenting chaos in Ethiopia. And the Good Book says: "በፍሬአቸው ታውቋቸዋላችሁ።" 8) 8)


Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Abere » 03 Oct 2022, 10:30

Fiyameta (ፌርሜሎ -የነገር ምድጃ) ምክንያት ዐልባ ስለሆንሽ ብቻ አብይን የሚቃወም ሁሉ ወያኔ ነው። አሳማኝ ምክንያት ካለሽ ለምን ዐብይ አህመድ ያመጣቸውን በጎ በጎ ማህበራዊ፥ኢኮኖሚያዊ፤ ፓለቲካ እና ፍትሃዊ አስተዳደር ጉዳዮች በዝርዘር አታስቀምጫቸውም። ኢትዮጵያዊ ከሆንሽ ነጥቦቹን በመዘርዘር በንፅጽር እኔን ኢትዮጵያዊዩን ወገን ልታሳምኝኝ ትችያለሽ። ምንም አይነት ከዚህ ግባ የማይባል መልካም ስራ ሳይሰራ ድፍን አራት አመት በየአመቱ ሚልዮኖች እየተፈናቀሉ እና እየተገደሉ ያቃጠለ የ16ኛው ክፍለ ዘመን አባ ገዳይ ኦሮሙማ ለእኔ ለ21ኛው ክፍለ ዘመን ሰው መልካም ስርዐት እና መሪ ነው ብትይኝ አፍንጫሽን ላሽ አታጭበርብሪ ነው የምልሽ። ዐብይ አንቺ የምትፈልጊውን የሚያደርግ ስለሆነ ያንቺ ጉዳይ ስለሞላ የኢትዮጵያዊያን ኑሮ ይፈርሳል ማለት አይደልም። ዛሬ ዐብይ የደገፈው አማራ ህዝብ አንቅሮ ተፍቶታል። ከፈለግሽ ለምን ወለጋ ሂደሽ የወለጋን አማራ የልብ ትርታ አትጠይቂም፤ ወይም የአድስ አበባ ኗሪዎችን አትጠይቂም። ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ይሉ ዘንድ የአደባባዩን ጉዳይ ልክ እንደማይታወቅ ለማጭበርበር መሞከር ከግብዝነት አልፎ የማፍያ ስነ-ምግባር ነው።በእርግጠኝነት የምናገረው የኦሮሙማው መንግስት ዕድሜው አጭር ነው ምን ቢጮህለት እና ውታፍ ቢነቀልለት - ይህ የድንጋይ ዘመን ስርዐት ይነቀላል። ይህ ማለት የአንቺ ጥቅም የሚነቀል ከሆነ - እሰየው!

In the First place, why should anyone opposing Abiy Ahmed's Orommuma be labeled as TPLF? Is it only TPLF that is opposing the violent OLF so-called PP government?
Fiyameta wrote:
02 Oct 2022, 22:25
The late Ethiopian activist from Tigray region, Yemane Niguse said his fellow Tigrayan "Abere" is one among the 25,000 Digital Weyane engaged in fomenting chaos in Ethiopia. And the Good Book says: "በፍሬአቸው ታውቋቸዋላችሁ።" 8) 8)

Tiago
Member
Posts: 2022
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Tiago » 03 Oct 2022, 13:15

በእርግጠኝነት የምናገረው የኦሮሙማው መንግስት ዕድሜው አጭር ነው ምን ቢጮህለት እና ውታፍ ቢነቀልለት - ይህ የድንጋይ ዘመን ስርዐት ይነቀላል። ይህ ማለት የአንቺ ጥቅም የሚነቀል ከሆነ - እሰየው


Fiyameta ,sun,DDT,etc are all beneficiaries of oromuma government.they have no care about the people of Ethiopia other than their own temporary benefits.
Categorising anyone opposing Abiy’s PP /oromuma government as TPLF/woyane/agame etc is their only feeble defence .

Are not TPLF and PP/OLF opposite sides of the same coin??

Callous,Ethnocentric thieves .

Right
Member
Posts: 2727
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የዐብይ አህመድን መንግስት ወዴ የት እያመራ ነው? የዴርግ ሎተሪ ዕጣ እየወጣለት ይመስለኛል። ለዴርግ መውደቅ አስተዋፅኦ ያደገው የአማራ ህዝብ ጥላቻ ነው። አሁን አማራ አብይን ተፍቶታል

Post by Right » 03 Oct 2022, 15:04

The PP and EZEMA coalition government is a corrupt and rotten extension of the EPDRF.

We have a dysfunctional government. Ethiopia is a failed state. The sooner they go the better.

At this point a transitional government is a must.

Post Reply