Home
›
Posts tagged World Bank
Blog Archives
የአለም ባንክ ከ13 አመት እግድ በኃላ ለኢትዮጵያ የበጀት ድጎማ 1 ቢሊዮን ዶላር ፈቀደ ።
August 26, 2018
Konjit Sitotaw
—
No Comments ↓
የአለም ባንክ ለኢትዮጵያ መንግስት የአንድ ቢሊዮን ዶላር የበጀት ድጎማ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱ ታውቋል። ይሕ ካለፉት 13 አመታት በኃላ የመጀመሪያ ነው የተባለለት ድጋፍ በባንኩ ባለስልጣናት ተቀባይነት አግኝቷል ። በ1997 የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ የአለም ባንክ የበጀት እርዳታውን ድጋፉን አቁሞ ነበር። ሙሉ ዘገባውን እዚህ ላይ ያገኙታል።
Tagged with:
Abiy Ahmed
,
Ethiopia
,
World Bank
Posted in
Amharic News
,
Ethiopian News