Blog Archives

«ትዴፓ» በትግራይ የፖለቲካ ምህዳሩ ጠባብ ነዉ አለ

«ትዴፓ» በትግራይ የፖለቲካ ምህዳሩ ጠባብ ነዉ አለ። በዶክተር አረጋዊ በርኸ የሚመራው ትግራይ ዴሞክራስያዊ ፓርቲ «ትዴፓ» በትግራይ የፖለቲካ ምህዳር ጠባብ በመሆኑ በክልሉ የሚያደርገው እንቅስቃሴ የተገደበ መሆኑን ገልፆአል። በቅርቡ ስያሜውን ከትግራይ ዴሞክራስያዊ ትብብር ወደ ትግራይ ዴሞክራስያዊ ፓርቲ «ትዴፓ» የቀየረው በዶክተር አረጋዊ በርኸ የሚመራው ፓርቲ በትግራይ ያለው የፖለቲካ ምህዳር ጠባብ በመሆኑ በክልሉ የሚያደርገው እንቅስቃሴ የተገደበ መሆኑ ገለፀ፡፡ ፓርቲው በአዲስ አበባ ከከፈተው ጽ/ ቤቱ በተጨማሪ በቅርቡ የመጀመሪያ ማስተባበርያ ቢሮ በመቐለ ከፍቷል፡፡  የትግራይ ክልል መንግስት በክልሉ የፖለቲካ ምህዳሩ ጠባብ ነው የሚለው ወቀሳ አይቀበልም፡፡ https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/dwelle/dira/mp3/amh/4E44875A_1_dwdownload.mp3
Tagged with: ,
Posted in Amharic News