Blog Archives

በቤንሻንጉል መተከል ዞን የ10 አመት ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደለ።

  በቤንሻንጉል መተከል ዞን የ10 አመት ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደለ። Tesfaye Woldeselassie በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ኤጀንታ ቀበሌ የ10 አመት ታዳጊዉ ሙሉሰዉ ያብባል አማራ በመሆኑ ብቻ ለመግለጽ በሚዘገንን ሁኔታ ሰዉነቱ ተቆራርጦ ተገድሏል ። ታዳጊዉ ትናንት ቀን ዘጠኝ ሰአት ከብት እየጠበቀ እያለ ነዉ ግድያዉ የተፈጸመበት።
Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News