ወያኔዎች ዘውትር በትግራይ ክልል ድጋፍ ሲዳከምባቸው የሀውዜንን ጭፍጨፋ ካርታ መሳብ ስራቸው ነው ።ግን እስከ መቼ ይቀልዳሉ የሚገርመው ዛሬም የሰማእታትንና የሀውዜንን ካርድ ጆከራን ስበው ማየት ያማል እስኪ ተመልከቱ ዛሬ መቀሌ ላይ የተካሄደው ሰላማዊ የድጋፍ ሰልፍ ወይስ የቀብር ስነስረዓት ?
ሰላማዊ ሰልፍ ሲከለክሉ የነበሩት የትህነግ አመራሮች እንደዚህ አይነት ሰላማዊ ሰልፎች እንዲደረጉ ያመቻቸው የጠሚ አብይ አህመድ አመራር ላይ ያላቸውን ተቃዉሞ በሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ። Vicious!!! ባንድ በኩል የቀድሞ ሰልፍ ከልካዮች በተከፈተው ሰልፍ የመውጣት እድል ተጠቃሚ በመሆን ልብ ሳይሉ ለዶ/ር አብይ አመራር እዉቅና ሲሰጡና ከዚህ ቀደም የገነቡት ስርኣት አፋኝ እንደነበር ራሳቸውን ሲያጋልጡ ዋሉ።
TPLF በሌብነት እጅ ከፍንጅ የተያዘ ሰው እንዲፈታ ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ሰልፍ ከልካይ የሆነውን የመለስን ፎቶ እዚህ ላይ በመያዝና እንዲ ያለ ሰልፍ የሚፈቅድን አመራር በተመሳሳይ ሰላማዊ ሰልፍ የመቃወም አዙርት ዉስጥ ሲዳክሩ ነበር፡፡ ሰላማዊ ሰልፍን በሰላማዊ ሰልፍ መቃወም ምን የሚሉት ዝቅጠት ነው።
በሌብነት እጅ ከፍንጅ የተያዘ ሰው እንዲፈታ ጠይቀዋል። የኢንሳ ባለስልጣን የነበረውና በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የተከሰሰው ቢኒያም ተወልደ የተባለው የሕወሃት ሰው እንዲፈታ ጠይቀዋል። ሰላማዊ ሰልፈኞቹ በርካታዎች የሰልፉ አላማ ያልገባቸውና የተሰጣቸውም መፈክል ያላገናዘቡ ከመሆን ተጨማሪ ለዶክተር አብይ አሕመድ ድጋፍ ሰልፍ አለ የሚል ፕሮፓጋንዳ ከተማ ውስጥ ተሰራጭቶ እንደነበር ተጠቁሟል።
በተጨማሪም ስልጣን ላይ እያሉ ሰልፍ ከተካሄደ ሰልፈኞች ይገደሉ ይደበደቡና ይታሰሩ የነበረ ሲሆን በዛሬው የመቀሌ ሰልፍ ላይ ግን ዲሞክራሲያዊ መብታቸው ተጠብቆ ሀሳባቸውን ገልጸው ወደ ቤታቸው ገብተዋል። በመሆኑም