Home
›
Posts tagged Gurage
Blog Archives
በወልቂጤ ከተማ በቀቤናና በጉራጌ ብሔረሰብ መካከል ግጭት ተከሰተ።
June 12, 2018
ምንሊክ ሳልሳዊ
—
6 Comments ↓
ከተማው ውስጥ ከማለዳ ጀምሮ የከረረ ግጭት ተፈጥሯል! አሁን ግን ይበልጥ አስፈሪ ነው! በከተማው ውስጥ ቀቤናም ጉራጌም ቢኖርም ሙሉ ከተማዋን ዙርያውን ከቦ የሚገኘው የቀቤና ማህበረሰብ በተደራጀ ሁኔታ ከተማው ውስጥ ባሉ ጉራጌዎች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ሙሉ ከተማውን ከበው ይገኛሉ። “ጉራጌ ወደ ሀገሩ ይሂድ” የሚሉ መፈክሮች በተደጋጋሚ እየተሰሙ ነው።
Tagged with:
Ethiopia
,
Ethnic Conflict
,
Gurage
,
Kebena
Posted in
Amharic News
,
Ethiopian News