Blog Archives

አማራን ማጥፋት ማዳከም ለታላቋ ትግራይ ምስረታ የመሰረት ድንጋይ ነው ( መንግስቱ ሙሴ)

አማራን ማጥፋት ማዳከም ለታላቋ ትግራይ ምስረታ የመሰረት ድንጋይ ነው ( መንግስቱ ሙሴ) =========================== በሰሞኑ አማራ ናችሁ ውጡ ተብለው ከራሳቸው ሀገር የተፈናቀሉ ዜጎች በባሕርዳር፣ በፉነተሰላም እና ቡሬ የገጠማቸው ችግር አሁንም እንደቀጠለ ነው። ከሚያሳዝነው አንዱ በሀገራቸው መጠለያ ተከልክለው በጅምላ ወንጀለኞች ተብለው መቆሚያ እና መቀመጫ መከልከል አሳዛኝ ብቻ አይደለም ታሪካዊ እና ሀገራዊ ወንጀልም ጭምር ነው። ይህ ከአገራቸው በታቀደው መሰረት እንዳይኖሩ ተከልክለው መባረራቸው ለአለፉት 27 አመታት ስድት (6) ግዜ መሆኑ ሲሆን። የዘር ማጥፋቱ ህወሓታዊ ወንጀል ተጠናክሮ መቀጠሉን ይህ አዲሡ ፍልሰት አስረጅ ነው። ልክ በዮጎዝላቪያ እንደተካሄደው፣ በናዚ ጀርመኒም እንደተደረገው በኢትዮጵያ ለአለፉት 27 አመታት አማራን ማጽዳት ወንጀል ሳይሆ በተለያዩ ክልሎች የሚተገበር መልካም ዘመቻ መሆኑ እጅግ ያሳዝነናል። Group Percentage Jablawi 26.7% Gumuz 23.4% Amhara 22.2% Oromo 12.8% Shinasha 6.9% Other ethnic groups 8.0% combined ይህ ከመተከል እስከ ጋንቤላ ያለው ሲሆን ከታች የመተከል አውራጃን የህዝብ ቁጥር የምያሳይ ለጥፌአለሁ ይመልከቱ ከላይ UNITED NATIONS DEVELOPMENT PROGRAMME Emergencies Unit for Ethiopia የወጣ ሰንጠረጅ እንደሚያሳየው በጠቅላላ ቤሻንጉል ጉምዝ ተብሎ በተሰየመው ክልል በተለይም በጎጃም ክፍለሀገር እና መተከል አውራጃ የአማራው ቁጥር የላቀ መሆኑን ማየት ይቻላል። ሽናሻ ከአማራው ሲደባለቅ ቁጥሩ ከሁሉም ሊበልጥ እንደሚችል የሚያሳይ የህዝብ ቆጠራ ነው። ይህ በ1996 እንደአውሮፓውያን አቆጣጠር የወጣ ሰንጠረጅ ሲሆን የትግራይ ጠባብ ቡድን ለታላቋ ትግራይ ምስረታ በጓሮ ካስቀመጣችው የዘር መንደሮቿ አንዱ እና ዋነኛው መሆኑ ይታወቃል። በአዴን የተባለው የህወሓት የአማራ ክልል መዋቅር
Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News