Blog Archives

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከፔይኒ ሞርዳንት ጋር ተወያዩ

ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከፔይኒ ሞርዳንት ጋር ተወያዩ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክብር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የእንግሊዝ ዓለምአቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዲ.ኤፍ.አይ.ዲ) ሃላፊ የሆኑት ፔይኒ ሞርዳንትን ዛሬ በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡ የውይይቱ ማጠንጠኛ በኢኮኖሚ እና በድህነት ቅነሳ ዙርያ ላይ ያደረገ ነው፡፡ ፔይኒ ሞርዳንት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚካሄደው ለውጥን አድንቀው የሚመሩት ድርጅት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያለውን ትብብር እንደሚያጠናክር ገልፀዋል፡፡
Tagged with: , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News