$bp("Brid_24422_1", {"id":"12272", ,"stats":{"wps":1}, "video": {src: "https://mereja.com/amharic/v2/wp-content/uploads/2018/06/Facebook-1972985102733356.mp4", name: "የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር ዶ/ር ታደሰ ብሩ ለኢቲቪ ቃለ ምልልስ ሰጡ ።(ቪድዮ)", image:"https://mereja.com/amharic/v2/wp-content/uploads/2018/06/IMG_20180621_160027.jpg"}, "width":"550","height":"309"});
EBC የአርበኞች ግንቦት 7 ባወጣው መግለጫ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የቀረበው የሰላም ሃሳብ እንደሚቀበልና ለተግባራዊነቱም የበኩሉን እንደሚያደርግ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ዶ/ር ዐቢይና የለውጥ ቡድናቸው ከኢትዮጵያ ህዝብ ጎን በቆም በሚያደርጉት ትግል አብሯቸው መሆኑንም ገልጿል፡፡