Blog Archives

በህገወጥ መንገድ ዱከም ላይ የሚቸበቸበዉ የወሎ ኦፓል

በህገወጥ መንገድ ዱከም ላይ የሚቸበቸበዉ የወሎ ኦፓል By Miky Amhara ———— የወሎ ኦፓል በአለም ቁጥር አንድ ኦፓል ነዉ፡፡ ከዚህ በፊት የአዉስትራሊያዉ ኦፓል ቁጥር አንድ ሁኖ ቢቆይም አሁን ግን ወገል ጠና የሚገኘዉ ኦፓል የአለም ገቢያን ተቆጣጥሮታል፡፡ አማራ ክልል ከሰሊጥ ቀጥሎ ትልቁ ወደ ዉጪ የሚላክ እቃ ነዉ፡፡ ነገር ግን ስለ ኦፓል ኤክስፖርት በዜናም ይሁን በማንኛዉም መንገድ ሰምተን አናዉቅም፡፡ ለምን ሚለዉን መልሱ ወዲህ ነዉ፡፡ በ 2015/16 በአለም የኦፓል ገቢያ ዉስጥ ኢትዮጵያ 28 ሺህ ኪሎ ግራም አቅርባለች፡፡ በ2012/13 14 ሺህ ኪሎ ግራም አቅርባለች፡፡ በ2013 የተቆረጠ እና ፖሊሽድ የሆነ የወሎ ኦፓል 100 ኪሎ ግራሙ 2.5 ሚሊየን ዶላር ተሽጧል፡፡ እንግዲህ 28 ሺህ ኪሎግራሙን በዚህ ስሌት ብናስበዉ በመቶ ሚሊየን ዶላር ወይም በ 10 ቢሊየን የኢትዮጵያ ብር አካባቢ ነዉ፡፡ ይህ ሪፖርት የአለም ባንክና የ አሜሪካ ጂኦሎጅግካል ሰርቬየ ነዉ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ግን ለዉጭ አቀረብኩት ያለዉ ኦፓል በ2012/13 4500 ኪሎ ግራም ነዉ፡፡ ሌላዉን 10ሽህ ኪሎግራሙን አላዉቅም ብሏል፡፡ ያ ማለት በህገወጥ መንገድ ነዉ የወጣዉ ማለት ነዉ፡፡ Image may contain: one or more people and outdoor ነገሩ እንዲህ ነዉ የህወሃት ሀገወጥ ነጋዴወች የኦፓል ምርቱን ሰወችን ከአሜሪካ እና ከቻይና ድርስ በማስመጣት እዛዉ ወገል ጠና ላይ ሳይቀር ይሸጡታል፡፡ አዲስ አበባ ላይ ዱከም የቻይኖች የኢንዱስተሪ መንደር ዉስጥ አንዱ ትልቁ ህገወጥ ገቢያ የሚካሄድበት ቦታ ነዉ፡፡ የህወሃት ባለሃብቶችና በላስልጣኖች ከቻይናወች ጋር በመደራደር ይሸጡላቸዋል፡፡ ከዱከም የሚወጣ የኢንዱስተሪ ምርት ጋር ተቀላቅሎ የፋብሪካ ምርት ነዉ ተብሎ ይወጣል፡፡ ባንኮክ ሄዶ
Tagged with: , , ,
Posted in Amharic News, Ethiopian News