ኦሮምያ ውስጥ በምሥራቅ ጉጂ ዞን ግርጃ ወረዳ ኦላቲ በሚባል ተራራ ላይ የተነሳው ሰደድ እሳት በአካባቢው ደን ላይ ጉዳት ማድረሱንና እስካሁንም አለመቆሙን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የአካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናት ግን እሳቱን ለማጥፋት እየጣሩ መሆናቸውን ገልፀዋል።
ኦሮምያ ውስጥ በምሥራቅ ጉጂ ዞን ግርጃ ወረዳ ኦላቲ በሚባል ተራራ ላይ የተነሳው ሰደድ እሳት በአካባቢው ደን ላይ ጉዳት ማድረሱንና እስካሁንም አለመቆሙን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የአካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናት ግን እሳቱን ለማጥፋት እየጣሩ መሆናቸውን ገልፀዋል።