በ2009 እና 2010 ዓ.ም በአማራ ክልል ብቻ 5685 የጋብቻ ጥያቄዎች በዕድሜ ምክንያት ዉድቅ ተደርገዋል። የጋብቻ ጥያቄያቸዉ ዉድቅ ከተደረገባቸዉ አመልካቾች መካከል 79 የሚሆኑት ህጉን በመተላለፍ ጋብቻ ፈጽመው ክስ ተመስርቶባቸዉ በፍርድ ሂደት ላይ ይገኛል።…
በ2009 እና 2010 ዓ.ም በአማራ ክልል ብቻ 5685 የጋብቻ ጥያቄዎች በዕድሜ ምክንያት ዉድቅ ተደርገዋል። የጋብቻ ጥያቄያቸዉ ዉድቅ ከተደረገባቸዉ አመልካቾች መካከል 79 የሚሆኑት ህጉን በመተላለፍ ጋብቻ ፈጽመው ክስ ተመስርቶባቸዉ በፍርድ ሂደት ላይ ይገኛል።…