ከስደት ተመላሾች እንዲቆዩበት ቤታቸውን ያከራዩ ክፍያ እየተፈጸመላቸው ባለመሆኑ ቅሬት አሰሙ

ከስደት ተመላሾች እንዲቆዩበት ቤታቸውን ያከራዩ ክፍያ እየተፈጸመላቸው ባለመሆኑ ቅሬት አሰሙ

‹‹የጎርፍና የድርቅ ጉዳይ እያለ ለዚህ ምላሽ የለኝም›› የብሔራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ሕዝብ ግንኙነት ከዓረብ አገሮች ከስደት ለተመለሱ መጠለያ ለብሔራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ቤታቸውን ያከራዩ ግለሰቦች፣ ክፍያ እየተፈጸመላቸው አለመሆኑንና በቤቶቻቸው ላይ ውድመት ቢደርስም…