የኬንያ ፖሊስ በሃገሪቱ የሚታየዉን የኑሮ ዉድነት በመቃወም በተጠራ ሰልፍ ቢያንስ አንድ ሰዉ ከፖሊስ በተተኮሰ ጥይት መገደሉ ተሰማ ። ፖሊስ ሰልፉን በአስለቃሽ ጢስ እና ዉኃ በመርጨት በትኗል። ኦዲንጋ የኑሮ ዉድነትና፤ «በተሰረቀ የምርጫ ዉጤት» ስልጣን ላይ የሚገኙትን ፕሬዚዳንት ሩቶን በመቃወም ዜጎች ተቃዉሞዋቸዉን እንዲቀጥሉ ጥሪ አስተላልፈዋል።…
የኬንያ ፖሊስ በሃገሪቱ የሚታየዉን የኑሮ ዉድነት በመቃወም በተጠራ ሰልፍ ቢያንስ አንድ ሰዉ ከፖሊስ በተተኮሰ ጥይት መገደሉ ተሰማ ። ፖሊስ ሰልፉን በአስለቃሽ ጢስ እና ዉኃ በመርጨት በትኗል። ኦዲንጋ የኑሮ ዉድነትና፤ «በተሰረቀ የምርጫ ዉጤት» ስልጣን ላይ የሚገኙትን ፕሬዚዳንት ሩቶን በመቃወም ዜጎች ተቃዉሞዋቸዉን እንዲቀጥሉ ጥሪ አስተላልፈዋል።…