በፈረንጆቹ 2008 የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆርጅ ቡሽ በኢራቅ መዲና ባግዳድ ውስጥ ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ እያሉ ነበር ጫማ የተወረወረባቸው። ጫማ የወረወረባቸው ኢራቃዊ ጋዜጠኛ ሙንታዜር አል-ዛይዲ ወዲያውኑ የዓለም መነጋገሪያ ሆኖ፣ በአሜሪካ ወረራ የተበሳጩ ኢራቃውያን ደግሞ ጀግናቸው መሆኑን አደባባይ ወጥተው ገልጸው ነበር። በወቅቱ ይህንን ያደረገው የአሜሪካ መራሹ ወረራ በአገሩ ላይ ያመ…