የሶማሌ ክልል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱቃድር ረሺድ ለዶይቼ ቬሌ በስልክ በሰጡት መረጃ ዳዋ ፣ አፍዴር እና ሊበን ዞኖች በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል። በድርቁ ምክንያት ሶስት ነጥብ ስምንት ሚሊየን ህዝብ በምግብ እጥረት ውስጥ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።…
የሶማሌ ክልል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱቃድር ረሺድ ለዶይቼ ቬሌ በስልክ በሰጡት መረጃ ዳዋ ፣ አፍዴር እና ሊበን ዞኖች በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል። በድርቁ ምክንያት ሶስት ነጥብ ስምንት ሚሊየን ህዝብ በምግብ እጥረት ውስጥ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።…