ኢንጂነር ኤይሻ መሀመድ የአፋር አብዴፓ ዋና ሊቀመንበር ሁነው ተመረጡ።
ኢንጂነሯ በአብዴፓ ታሪክ የመጀመሪያ ሴት መሪ መሆኗ ቀደም ሲል በሚኒስቴርነት የተመደቡበት መከላከያ መሪ ጋር ሲደመር ልዩ የክብር ባለቤት ያደርጋታል። ተብሏል ። በመቀጠል አቶ አወል አርባ ም/ሊቀመንበር በመሆን መመረጣቸው ተሰማ።