ልማት ባንክ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዕዳ ለያዛቸው መሬቶች ግብር ለመክፈል መስማማቱ ተገለጸ
June 9, 2022
EthiopianReporter.com
—
Comments ↓
ልማት ባንክ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዕዳ ለያዛቸው መሬቶች ግብር ለመክፈል መስማማቱ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በእርሻ ለተሰማሩ 114 ተበዳሪዎች የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ፣ በዕዳ ከያዘው 69 ሺሕ ሔክታር መሬት ላይ ይገኝ የነበረውን የምርት ግብር፣ የእርሻ መሬት ኪራይና ሌሎች ገቢዎች ለክልሉ መንግሥት ለመክፈል መስማማቱ ተገለጸ፡፡
–
https://ethiopianreporter.com/article/25746